• እንኳን በደኅና መጡ !

ማኅበረ ቅዱሳን በየከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚያስተምራቸውን የግቢ ጉባኤት ተማሪዎችን አሰመረቀ

ማኅበረ ቅዱሳን ላለፉት ዓመታት በየከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መደበኛ ትምህርታቸውን ሲከታተሉና በግቢ ጉባኤያት መንፈሳዊ ትምህርት በመማር ላይ ይገኙ የነበሩ የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎችን ከሰኔ 2017 ዓ.ም ጀምሮ ከየማእከላቱ በማስመረቅ ላይ ይገኛል፡፡ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ተማሪዎችን በልዩ ልዩ መርሐ ግብራት በማስመረቅ ላይ መሆናቸውን ተከትሎ ማኅበረ ቅዱሳንም ባሉት መዋቅሮቹ መሠረት ከየማእከላቱ መረጃዎች እየደረሱን ይገኛሉ፡፡ ከእነዚህም ውስጥ፡- ጅግጂጋ […]

ሕንጸተ ቤተ ክርስቲያን

ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከምታከብራቸው የእመቤታችን ፴፫ በዓላት አንዱ ሰኔ ፳ ቀን በኬልቄዶን አውራጃ በቂሣርያ አገር የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን ያለ እንጨት፣ ያለ ጭቃና ያለ ውኃ በሦስት ድንጋዮች በተወደደ ልጇ በጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የታነጸበት ዕለት ነው፡፡   ቅዱስ ጳውሎስና ቅዱስ በርናባስ ጌታችን በዐረገ በስምንተኛው ዓመት ለፊልጵስዩስ ሰዎች የጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ወንጌል […]

“ከሰማይ ከወረደው የሰው ልጅ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም፡፡” (ዮሐ. ፫፥፲፫)

በዳዊት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ልጆች ድኅነት በራሱ ፈቃድ፣ በአባቱም ፈቃድ፣ በመንፈስ ቅዱስም ፈቃድ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም የነሣውን የሰውን ልጅ ሥጋ ተዋሕዶ(አምላክነቱ ሳይለወጥ ፍጹም ሰው ሆኖ) በምድር ተመላልሷል። በሥጋ ማርያም ተገልጦ በምድር በነበረበት ጊዜ እውነተኛውን መንገድ አስተምሯል፣ መርቷል፤ ድውያነ ሥጋን በተአምራቱ፣ ድውያነ ነፍስን በትምህርቱ ፈውሷል፤ ዓይነ ሥውራንን አብርቷል፤ ሽባውን ተርትሯል፤ ጎባጣውን አቅንቷል፤ ሥርዓተ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን