• እንኳን በደኅና መጡ !

ልብሳችሁን እጠቡ

በመ/ር ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ ልብስ የሚለውን ቃል በቀጥታ ስንመለከተው አካል የሚሸፈንበት እርቃንን የሚሸፍን፣ ከሌሊት ቁር ከቀን ሐሩር የሚከላከል ሲሆን የሰውነት ክፍልን ከመሸፈንም አልፎ ግርማ ሞገስንና ውበትን ያላብሳል፡፡ ይህም እንደየ ሀገሩ የአለባበሱ ሥርዓት ሊለያይ ይችላል፡፡ ያም ቢሆን ግን የወንድ ልብስ እና የሴት ተብሎ ይለያል፡፡ አሁን ላይ በአንዳንዶች የምንመለከተው የአለባበስ ሥርዓት ግን ወግን ባሕልን፣ ዕሤትን፣ ሃይማኖትን ማእከል […]

ወርኀ ጳጉሜን

የዘመናት ባለቤት ቅዱስ እግዚአብሔር ከሥነ ፍጥረት ጀምሮ ጨለማንና ብርሃንን እያፈራረቀ፣ ቀናትን በቀናት እየተካ፣ ሳምንታት፣ ወራት፣ ዓመታት፣…  በማፈራረቅ ከዘመን ዘመን እንሸጋገራለን፡፡ አንዱ ሲያልፍ ሌላው እየተተካ እንደ በደላችን ሳይሆን እንደ አምላካችን እግዚአብሔር ቸርነት መሸጋገራችንን ቅዱስ ዳዊት “በቸርነትህ ዓመታትን ታቀዳጃለህ፣ ምድረ በዳዎችም ጠልን ይጠግባሉ” በማለት ገልጾታል /መዝ.፷፬፥፲፩/፡፡ እንደ ቅድስት ኢትዮጵያ የዘመን ቀመር ፲፫ ወራት ይፈራረቃሉ፡፡ ከእነዚህም ውስጥ አንዱ […]

“በልቅሶ የሚዘሩ በደስታ ይሰበስባሉ”(መዝ.፩፻፳፭:፭)

በመምህር ፍቃዱ ሳህሌ ክፍል ሁለት የተከበራችሁ የድረ ገጻችን ተከታታዮች፡- በክፍል አንድ ዝግጅታችን ቅዱስ ዳዊት “በልቅሶ የሚዘሩ በደስታ ይሰበስባሉ” በማለት የተናገረበትን ምክንያት በተብራራበት ጽሑፋችን ስላለፈው ዘመን መናገሩን ገልጸን ቀሪውን በክፍል ሁለት እንደምናቀርብ በገባነው ቃል መሠረት ይዘንላችሁ ቀርበናል፡- ለ. ስለ ጊዜው ተናግሮታል፡- ስለ ጊዜው ተናግሮታል ስንል ቅዱስ ዳዊት በነበረባቸው ዘመናት ስለተፈጠረው ክስተት የተናገረውን የሚያመላክት ነው፡፡ በአንደበቱም ሆነ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን