• እንኳን በደኅና መጡ !

በሰሜን አሜሪካ አዲስ ግቢ ጉባኤ ተመሠረተ

በውጪ ዓለም ላለችው ቤተ ክርስቲያን ተረካቢ ለማፍራት እንዲሁም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተማሪዎች መንፈሳዊ ሕይወታቸውንና ክርስትናቸውን ጠብቀው እንዲቆዩ ግቢ ጉባኤያትን ማጠናከር አስፈላጊ በመሆኑ በሰሜን አሜሪካ ማኅበረ ቅዱሳን የሳን ሆዜ ንዑስ ማእከል የቤይ ኤሪያ ግቢ ጉባኤ ምሥረታ ተካሂዷል፡፡ ግቢ ጉባኤው ጠንካራ ሆኖ እንዲቀጥልም ውይይት የተካሄደ ሲሆን በግቢ ጉባኤ ለመሳተፍ በተማሪዎቹ ዘንድ ከፍተኛ ፍላጎት መኖሩን በመግለጽ ለተግባራዊነቱ የሁሉም […]

“ትዕግሥትን ልበሱት” (ቆላ. ፫፥፲፪)

ጥቅምት ፲፱ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም በእንዳለ ደምስስ                                             ትዕግሥት በክርስትና ሕይወት ውስጥ ሰፊ ድርሻ አለው፡፡ መታገሥን ገንዘብ ማድረግ ከክርስቲያን የሚጠበቅና የበጎ ምግባር መገለጫ ከሆኑት የመንፈስ ፍሬዎች አንዱ ነው፡፡ “የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፣ ደስታ፣ ሰላም፣ ትዕግሥት፣ ምጽዋት፣ ቸርነት፣ እምነት፣ ገርነት፣ ንጽሕና ነው፡፡” እንዲል (ገላ. ፭፥፳፪) ትዕግሥት በማድረግ ውስጥ መከራ እንዳለ መረዳት ያስፈልጋል፡፡ መከራ ያስተምርሃል፣ መከራ ይመክርሃል፣ […]

መልእክተ_ቅዱስ_ፓትርያርክ

፳፻፲፯ ዓ.ም የጥቅምቱ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ተጀመረ፡፡ ምልአተ ጉባኤው ጥቅምት ፲፩ ፳፻፲፯ ዓ.ም በዋዜማው በጸሎት የተጀመረ ሲሆን ጥቅምት ፲፪ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም ቅዱስ ፓትርያርኩ ባስተላለፉት መልእክት ቀጥሏል፡፡ ቅዱስነታቸው ያስተላለፉትን መልእክት ቀጥለን አቅርበነዋል፡፡    መልእክተ_ቅዱስ_ፓትርያርክ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የባሕር […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን