በሰሜን አሜሪካ አዲስ ግቢ ጉባኤ ተመሠረተበውጪ ዓለም ላለችው ቤተ ክርስቲያን ተረካቢ ለማፍራት እንዲሁም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተማሪዎች መንፈሳዊ ሕይወታቸውንና ክርስትናቸውን ጠብቀው እንዲቆዩ ግቢ ጉባኤያትን ማጠናከር አስፈላጊ በመሆኑ በሰሜን አሜሪካ ማኅበረ ቅዱሳን የሳን ሆዜ ንዑስ ማእከል የቤይ ኤሪያ ግቢ ጉባኤ ምሥረታ ተካሂዷል፡፡ ግቢ ጉባኤው ጠንካራ ሆኖ እንዲቀጥልም ውይይት የተካሄደ ሲሆን በግቢ ጉባኤ ለመሳተፍ በተማሪዎቹ ዘንድ ከፍተኛ ፍላጎት መኖሩን በመግለጽ ለተግባራዊነቱ የሁሉም […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-11-08 06:52:242024-11-08 07:00:37በሰሜን አሜሪካ አዲስ ግቢ ጉባኤ ተመሠረተ
“ትዕግሥትን ልበሱት” (ቆላ. ፫፥፲፪)ጥቅምት ፲፱ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም በእንዳለ ደምስስ ትዕግሥት በክርስትና ሕይወት ውስጥ ሰፊ ድርሻ አለው፡፡ መታገሥን ገንዘብ ማድረግ ከክርስቲያን የሚጠበቅና የበጎ ምግባር መገለጫ ከሆኑት የመንፈስ ፍሬዎች አንዱ ነው፡፡ “የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፣ ደስታ፣ ሰላም፣ ትዕግሥት፣ ምጽዋት፣ ቸርነት፣ እምነት፣ ገርነት፣ ንጽሕና ነው፡፡” እንዲል (ገላ. ፭፥፳፪) ትዕግሥት በማድረግ ውስጥ መከራ እንዳለ መረዳት ያስፈልጋል፡፡ መከራ ያስተምርሃል፣ መከራ ይመክርሃል፣ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-10-29 11:15:242024-10-29 11:16:12“ትዕግሥትን ልበሱት” (ቆላ. ፫፥፲፪)
መልእክተ_ቅዱስ_ፓትርያርክ፳፻፲፯ ዓ.ም የጥቅምቱ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ተጀመረ፡፡ ምልአተ ጉባኤው ጥቅምት ፲፩ ፳፻፲፯ ዓ.ም በዋዜማው በጸሎት የተጀመረ ሲሆን ጥቅምት ፲፪ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም ቅዱስ ፓትርያርኩ ባስተላለፉት መልእክት ቀጥሏል፡፡ ቅዱስነታቸው ያስተላለፉትን መልእክት ቀጥለን አቅርበነዋል፡፡ መልእክተ_ቅዱስ_ፓትርያርክ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የባሕር […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-10-23 11:59:182024-10-23 11:59:54መልእክተ_ቅዱስ_ፓትርያርክ
በሰሜን አሜሪካ አዲስ ግቢ ጉባኤ ተመሠረተ
በውጪ ዓለም ላለችው ቤተ ክርስቲያን ተረካቢ ለማፍራት እንዲሁም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተማሪዎች መንፈሳዊ ሕይወታቸውንና ክርስትናቸውን ጠብቀው እንዲቆዩ ግቢ ጉባኤያትን ማጠናከር አስፈላጊ በመሆኑ በሰሜን አሜሪካ ማኅበረ ቅዱሳን የሳን ሆዜ ንዑስ ማእከል የቤይ ኤሪያ ግቢ ጉባኤ ምሥረታ ተካሂዷል፡፡ ግቢ ጉባኤው ጠንካራ ሆኖ እንዲቀጥልም ውይይት የተካሄደ ሲሆን በግቢ ጉባኤ ለመሳተፍ በተማሪዎቹ ዘንድ ከፍተኛ ፍላጎት መኖሩን በመግለጽ ለተግባራዊነቱ የሁሉም […]
“ትዕግሥትን ልበሱት” (ቆላ. ፫፥፲፪)
ጥቅምት ፲፱ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም በእንዳለ ደምስስ ትዕግሥት በክርስትና ሕይወት ውስጥ ሰፊ ድርሻ አለው፡፡ መታገሥን ገንዘብ ማድረግ ከክርስቲያን የሚጠበቅና የበጎ ምግባር መገለጫ ከሆኑት የመንፈስ ፍሬዎች አንዱ ነው፡፡ “የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፣ ደስታ፣ ሰላም፣ ትዕግሥት፣ ምጽዋት፣ ቸርነት፣ እምነት፣ ገርነት፣ ንጽሕና ነው፡፡” እንዲል (ገላ. ፭፥፳፪) ትዕግሥት በማድረግ ውስጥ መከራ እንዳለ መረዳት ያስፈልጋል፡፡ መከራ ያስተምርሃል፣ መከራ ይመክርሃል፣ […]
መልእክተ_ቅዱስ_ፓትርያርክ
፳፻፲፯ ዓ.ም የጥቅምቱ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ተጀመረ፡፡ ምልአተ ጉባኤው ጥቅምት ፲፩ ፳፻፲፯ ዓ.ም በዋዜማው በጸሎት የተጀመረ ሲሆን ጥቅምት ፲፪ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም ቅዱስ ፓትርያርኩ ባስተላለፉት መልእክት ቀጥሏል፡፡ ቅዱስነታቸው ያስተላለፉትን መልእክት ቀጥለን አቅርበነዋል፡፡ መልእክተ_ቅዱስ_ፓትርያርክ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የባሕር […]