ቀኖና እና ሥርዓት ውጭ በሆነ መልኩ ተሰጠ የተባለውን “ሢመተ ኢጲስ ጶጶስ” እንደማይቀበል የጅማ ሀገረ ስብከት አስታወቀ!
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቀኖና እና ሥርዓት ውጭ በሆነ መልኩ ተሰጠ የተባለውን “ሢመተ ኢጲስ ጶጶስ” እንደማይቀበል የጅማ ሀገረ ስብከት አስታወቀ!


የወላይታ ሀገረ ስብከት በወሊሶ በተከናወነው ሕገ ወጥ ሹመት ላይ የተሳተፉትንና የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርስቲ ለሀገረ ስብከቱ በሰጠው ኮታ መሠረት በዩኒቨርስቲው እየተማሩ ይገኙ የነበሩትን ‘አባ’ አብርሃም ገብረ መስቀል የተባሉት ግለሰብ ከአገልግሎት አግዷል





አባ ጳውሎስ ከበደን ከሥራና ከደመወዝ አገደ።
@የምስራቅ ሐረርጌ ሐገረ ስብከት ጽ/ቤት Eastern Hararge Diocese secretary office


ከጎፋና ባስኬቶ ሀገረ ስብከት ጥያቄ አስተባባሪ ኮሚቴ በወቅታዊ የቤተ ክርስቲያን ጉዳይ ላይ በዛሬው ዕለት መግለጫ ተሰጥቷል፡፡


