ሥርዓተ ሰሙነ ሕማማትከሊቀ ጠበብት ሐረገወይን አገዘ ሥርዓት ምንድነው? “ወንድሞች ሆይ ከእኛ የተቀበለው ወግ ሳይሆን ያለ ሥርዓት ከሚሔድ ወንድም ትለዩ ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እናዛችኋለን” (፪ኛ ተሰ.፫፥፮)፡፡ ሥርዓት የሥነ ፍጥረት ሕይወት ምሕዋር፣ መቆጣጠሪያ መሣሪያ ነው፡፡ የመዓልቱ በሌሊት የሌሊቱ በመዓልት በመሠልጠን ሥርዓተ ዑደትን እንዳይጥስና የመዓልቱ በመዓልት፣ የሌሊቱ በሌሊት እየተመላለሰ ዕለታዊ ግብሩን እንዲያከናውን ማንኛውንም ፍጡር ፈጣሪው በሥርዓት አሰማርቶታል፡፡(መዝ.፩፻፳፭፥፲፱-፳፬)፡፡ በተለይ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-04-27 13:45:272021-04-27 13:45:27ሥርዓተ ሰሙነ ሕማማት
“ሆሣዕና በአርያም ሆሣዕና ለወልደ ዳዊት…” (ቅዱስ ያሬድ)በቀሲስ ኃይለሚካኤል ብርሃኑ ሆሣዕና በዕብራይስጥ ሆሼዕናህ የሚል ሲሆን ትርጒሙም “አቤቱ አሁን አድን” ማለት ነው፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቀኖና መሠረት ዐቢይ ጾም ስምንት ሳምንታ አሉት፡፡ ሳምንታቱም የየራሳቸው ስያሜ አላቸው፡፡ ለማስታወስ ይረዳን ዘንድ ስንቃኛቸውም የመጀመሪያው ሳምንት ዘወረደ፣ ሁለተኛው ሳምንት ቅድስት፣ ሦስተኛው ሳምንት ምኲራብ፣ አራተኛው ሳምንት መጻጉዕ፣ አምስተኛው ሳምንት ደብረ ዘይት፣ ስድስተኛው ሳምንት ገብር ኄር፣ ሰባተኛው […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-04-24 09:03:522021-04-24 09:03:52 “ሆሣዕና በአርያም ሆሣዕና ለወልደ ዳዊት…” (ቅዱስ ያሬድ)
“…ኒቆዲሞስ የተባለ አንድ ሰው ነበረ ”(ዮሐ.፫፥፩) በቀሲስ ኃይለሚካኤል ብርሃኑ የዐቢይ ጾም ሰባተኛው ሳምንት ኒቆዲሞስ ይባላል፡፡ ይህም ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሌሊት ወደ እርሱ እየመጣ ይማር ለነበረው ኒቆዲሞስ ለተባለ ፈሪሳዊ ሰው የዳግም ልደትን ምሥጢር (ምሥጢረ ጥምቀትን) ያስተማረበት በመሆኑ ኒቆዲሞስ ተብሏል፡፡ ኒቆዲሞስ በሕይወት ዘመኑ ቅንናና መልካም ሰው እንደነበር ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን በቀን ለመገናኘት ሁኔታው ባይፈቅድለትም በሌሊት እየመጣ የሕይወት ቃል በመማር ያልገባውንም በመጠየቅ ያሳየው […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-04-17 08:27:352021-04-17 08:27:35“…ኒቆዲሞስ የተባለ አንድ ሰው ነበረ ”(ዮሐ.፫፥፩)
ሥርዓተ ሰሙነ ሕማማት
ከሊቀ ጠበብት ሐረገወይን አገዘ ሥርዓት ምንድነው? “ወንድሞች ሆይ ከእኛ የተቀበለው ወግ ሳይሆን ያለ ሥርዓት ከሚሔድ ወንድም ትለዩ ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እናዛችኋለን” (፪ኛ ተሰ.፫፥፮)፡፡ ሥርዓት የሥነ ፍጥረት ሕይወት ምሕዋር፣ መቆጣጠሪያ መሣሪያ ነው፡፡ የመዓልቱ በሌሊት የሌሊቱ በመዓልት በመሠልጠን ሥርዓተ ዑደትን እንዳይጥስና የመዓልቱ በመዓልት፣ የሌሊቱ በሌሊት እየተመላለሰ ዕለታዊ ግብሩን እንዲያከናውን ማንኛውንም ፍጡር ፈጣሪው በሥርዓት አሰማርቶታል፡፡(መዝ.፩፻፳፭፥፲፱-፳፬)፡፡ በተለይ […]
“ሆሣዕና በአርያም ሆሣዕና ለወልደ ዳዊት…” (ቅዱስ ያሬድ)
በቀሲስ ኃይለሚካኤል ብርሃኑ ሆሣዕና በዕብራይስጥ ሆሼዕናህ የሚል ሲሆን ትርጒሙም “አቤቱ አሁን አድን” ማለት ነው፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቀኖና መሠረት ዐቢይ ጾም ስምንት ሳምንታ አሉት፡፡ ሳምንታቱም የየራሳቸው ስያሜ አላቸው፡፡ ለማስታወስ ይረዳን ዘንድ ስንቃኛቸውም የመጀመሪያው ሳምንት ዘወረደ፣ ሁለተኛው ሳምንት ቅድስት፣ ሦስተኛው ሳምንት ምኲራብ፣ አራተኛው ሳምንት መጻጉዕ፣ አምስተኛው ሳምንት ደብረ ዘይት፣ ስድስተኛው ሳምንት ገብር ኄር፣ ሰባተኛው […]
“…ኒቆዲሞስ የተባለ አንድ ሰው ነበረ ”(ዮሐ.፫፥፩)
በቀሲስ ኃይለሚካኤል ብርሃኑ የዐቢይ ጾም ሰባተኛው ሳምንት ኒቆዲሞስ ይባላል፡፡ ይህም ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሌሊት ወደ እርሱ እየመጣ ይማር ለነበረው ኒቆዲሞስ ለተባለ ፈሪሳዊ ሰው የዳግም ልደትን ምሥጢር (ምሥጢረ ጥምቀትን) ያስተማረበት በመሆኑ ኒቆዲሞስ ተብሏል፡፡ ኒቆዲሞስ በሕይወት ዘመኑ ቅንናና መልካም ሰው እንደነበር ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን በቀን ለመገናኘት ሁኔታው ባይፈቅድለትም በሌሊት እየመጣ የሕይወት ቃል በመማር ያልገባውንም በመጠየቅ ያሳየው […]