• እንኳን በደኅና መጡ !

የቴክኖሎጂ ጥቅም በኦርቶዶክሳዊ ክርስትና እይታ

በዲ/ን በረከት አዝመራው የሰው ልጆች በምድራውያኑ ፍጥረታት ውስጥ ካሉት ድርሻዎች ውስጥ መሪነት እና ገዢነት ይጠቀሳሉ፡፡ “ምድርን ሙሏት … ግዟትም” የሚለው ቃል ለሰው ልጅ የተሰጠውን ኃይል፣ ዕውቀትና ሥልጣን የሚገልጥ ነው፡፡ (ዘፍ. ፩፥፳፰)፡፡ ይህ ገዢነትና በእነዚህ ፍጥረታት ላይ የተሰጠው ሥልጣን በምን ገለጣል? ሰው ይህን ለማድረግ የሚያበቃ ምን ነገር አለው? እንዲገዛቸውና እንዲጠቀምባቸው ከተፈጠሩት ፍጥረታት መካከል ከእርሱ የሚበረቱ፣ የሚፈጥኑ […]

የማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን አጠቃቀም

መ/ር በትረ ማርያም ማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን እውነተኛና ሐሰተኛ መረጃዎችን በጽሑፍ፣ በድምጽ፣ በምስል ወድምጽና በመሳሰሉት መንገዶች ለሕዝብ የሚሰራጭበት የመገናኛ ዘዴ ነው። ሆኖም አንድ ሰው ማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን ሲጠቀም በሐሰቱ እንዳይጎዳ፣ በእውነቱ እንዲጠቀም እውነቱን ከሐሰት የሚለይበት ማንጸሪያ ወይም መመዘኛ ሊኖረው ያስፈልጋል፡፡ የተጻፈ ወይም የተነገረና የታየ ሁሉ እውነት አይደለምና። የሰው ልጅ ለተለያየ ዓላማ አንድን ሐሳብ በፈለገው መንገድ ሊገልጽ […]

አስተርእዮ​ ​ማርያም

አስተርእዮ ማለት መታየት፣ መገለጥ ማለት ነው። ቃሉ አስተርአየ ታየ፣ ተገለጠ ከሚለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ነው። ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በገባው ቃል ኪዳን መሠረት በሥጋ የተገለጠበት(የታየበት)፣ አንድነት ሦስትነቱም የተገለጠበት ወቅት በመሆኑ ከልደት በዓል እስከ ጥር መጨረሻ በሙሉ ዘመነ አስተርእዮ በመባል ይታወቃል። የእመቤታችን በዓለ ዕረፍት በዘመነ አስተርእዮ ውስጥ ስለሚከበር “አስተርእዮ ማርያም” ተብሏል። ልቡናዋ በይኩነኒ የጸና ንጽሐ ሥጋ፣ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን