• እንኳን በደኅና መጡ !

ጾም

መ/ር በትረ ማርያም አበባው ፩. ጾም ምንድን ነው? ጾም ማለት ለተወሰነ ሰዓት ከምግብ መከልከል፣ ለተወሰኑ ቀናት ከጥሉላት መከልከል፣ ለዘለዓለሙ ደግሞ ከኃጢኣት መከልከል ማለት ነው። ስለ ጾም ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ ፲፭ በሰፊው ይናገራል። “ጾምሰ ተከልዖተ ብእሲ እመብልዕ በጊዜ ዕውቅ በውስተ ሕግ እንዘ ይትኤዘዝ ለዘሐገጎ፤ የጾምን ሕግ ለሠራው ጌታ እየታዘዙ ለተወሰኑ ሰዓታት ለተወሰኑ ቀናት ከምግብ መከልከል ነው።” […]

ዘረኝነት፡ የዘመናችን ወጣቶች ተግዳሮት

በአዱኛ ጌታቸው  ክፍል ሁለት የዘረኝነት አስተሳሰብ በኢትዮጵያ መቼ ተጀመረ? አንዳንድ የዓለማችን ሀገራት እየተባባሰ የመጣውን የዘር ጥላቻ ለማስወገድ በሕግ አስደግፈው ቢሠሩም ዘርን ወይም ማንነትን መሠረት ያደረ ጥላቻንና መድሎን ማስቀረት አዳጋች ሆኖባቸዋል፡፡ ሠለጠኑ በሚባሉት አገራት ሳይቀር የዘረኝነትን ጠባይ ሙሉ በሙሉ ማስወገድ አልቻሉም፡፡ የዘረኝነት እሳቤ በአገራችን መቼ እንደገባ በትክክል ባይታወቅም በሰነድ የተደገፈ እንቅስቃሴ የተጀመረው ከ፲፱፻፷ዎቹ ጀምሮ እንደሆነ የተለያዩ […]

ዘረኝነት፡ የዘመናችን ወጣቶች ተግዳሮት

በአዱኛ ጌታቸው ክፍል አንድ መግቢያ እንደ ማኅበራዊ ሳይንስ ተመራማሪዎች የወጣትነት ዘመን የሽግግር ዘመን ነው፡፡ ይህ ሽግግር በሁለት ይመደባል፡፡ አንደኛው ከልጅነት ወደ ጎልማሳነት የሚሸገጋሩበት ሲሆን ሌላኛው ደግሞ ከቤተሰብ ጥገኝነት ራስን ወደ መቻል የሚሸጋገሩበት ዘመን ነው፡፡ ይህ የሽግግር ዘመን ወጣቶች ጊዜያቸውን በማስተዋል ከመሩት ለፍሬ የሚበቁበት በማስተዋል ካልመሩት ደግሞ ለጥፋትና ለውድቀት የሚደራጉበት ጊዜ ነው፡፡ ኢትዮጵያዊው ሊቅ ወልደ ጊዮርጊስ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን