• እንኳን በደኅና መጡ !

“ሰው ከሸመገለ በኋላ ዳግመኛ መወለድ እንደምን ይችላል?” (ዮሐ. ፫፥ ፬)

በእንዳለ ደምስስ ቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን በቅዱስ ያሬድ አማካይነት ከዓመት እስከ ዓመት ሳምንታቱን በወቅት፣ በጊዜ ከፋፍላ አገልግሎት ትፈጽማለች፡፡ በዚህም መሠረት የዐቢይ ጾም ስምንቱን ሳምንታት በቅዱስ ያሬድ አስተምህሮ መሠረት ዜማውንና ምንባባቱን ሁሉ በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ተመሥርታ ሥርዓቱን ታከናውናለች፡፡ በዚህም መሠረት የዐቢይ ጾም ሰባተኛ ሳምንት የአይሁድ መምህር በነበረውና ሌሊት ሌሊት በጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እግር ሥር […]

ደብረ ዘይት

መ/ር በትረ ማርያም አበባው ደብረ ዘይት ማለት የወይራ ተራራ፣ የወይራ ዛፍ የሚበዛበት ተራራ ማለት ነው። ቅዱስ ያሬድ ለዐቢይ ጾም ሰንበታት ስያሜ ሲሰጥ አምስተኛውን እሑድ ደብረ ዘይት ብሎታል። በዚህም ተራራ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ዳግም ምጽአቱና ምልክቶቹ ለቅዱሳን ሐዋርያት ነግሯቸዋል። በዚህ የዐቢይ ጾም አምስተኛው እሑድ ላይ በስፋት የሚነገረውና በሥርዓተ ማኅሌቱም የሚቆመው ዳግም ምጽአትን የሚያወሳ ጉዳይ […]

ደም መለገስ ይቻላል?

የክርስትና ሕይወት መሠረቱ ፍቅር ነው፡፡ የክርስቲያኖች የእምነታቸውን መሠረት የሆነው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ሰው ልጆች ራሱን አሳልፎ በመስጠት ፍቅሩን  ገልጦልናል፡፡ “እኔ እንደ ወደድኋችሁ እርስ በርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ ትእዛዜ ይህች ናት፤ ነፍሱን ስለ ወዳጆቹ ከመስጠት ይልቅ ከዚህ የሚበልጥ ፍቅር ለማንም የለውም“ (ዮሐ. ፲፭፥፲፪) በማለት የፍቅርን ተእዛዛት ሰጥቶናል፡፡ ፍቅር የሕግጋት ሁሉ ፍጻሜ ነው፡፡ “በወንድማማቾች መዋደድ እርስ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን