‹‹በመስቀሉ አርኀወ ገነተ፤ በመስቀሉ ገነትን ከፈተ›› ድጓ ዘቅዱስ ያሬድበመ/ር ለይኩን አዳሙ ባሕር ዳርማእከል ክፍል -፪ ፬.ቅድስት ዕሌኒ ማን ናት ? ከመልካም ዛፍ የተገኘች መልካም ፍሬ የሆነችው ቅድስት ዕሌኒ መንፈሳዊ እና ሥጋዊ ጥበብን የሚያሳውቁ ቅዱሳት መጻሕፍትን እያነበበችና እየተማረች በጥበብና በሞገስ ካደገች በኋላ ተርቢኖስ ከተባለ ሰው ጋር በሕገ ቤተ ክርስቲያን ትዳር መሥርታ መኖር ጀመረች፡፡ የሚተዳደሩትም በንግድ ነበር፡፡ በድሮ ዘመን ነጋዴዎች ለንግድ ወደ ሌላው ሀገር […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-09-30 05:06:042021-09-30 06:19:46‹‹በመስቀሉ አርኀወ ገነተ፤ በመስቀሉ ገነትን ከፈተ›› ድጓ ዘቅዱስ ያሬድ
‹‹በመስቀሉ አርኀወ ገነተ፤በመስቀሉ ገነትን ከፈተ››ድጓ ዘቅዱስ ያሬድበመ/ር ለይኩን አዳሙ ባሕር ዳርማእከል ክፍል -፩ ሊቅነትን ከትሕትና ምናኔን ከቅድስና ከአምላኩ እግዚአብሔር የተቸረው ማኀሌታዊው የሊቃውንቱ አባት የመንፈስ ቅዱስ ዕንዚራ የሆነው ሙራደ ስብሐት ቅዱስ ያሬድ ረቂቃን የሆኑ ሰማያውያን መላእክትን በምስጋና መስሎ እንደ ሰማያውያን መላእክት እግዚአብሔርን በአመሰገነበት የዜማ ድርሰቱ ክርስቶስ ጽኑዕ በሆነ ክንዱ መንጥቆ ሲኦልን በርብሮ ነፍሳትን ነጻ ካወጣ በኋላ ለ5500 ዘመን የሰው ልጆችን ስትውጥ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-09-29 13:34:152021-09-29 13:34:15‹‹በመስቀሉ አርኀወ ገነተ፤በመስቀሉ ገነትን ከፈተ››ድጓ ዘቅዱስ ያሬድ
በዓለ መስቀልበመምህር ፈቃዱ ሣህሌ ክፍል -፪ ከክፍል አንድ የቀጠለ…………….. ፩. በትምህርት፦ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እግዚአብሔር በገለጠላት መሠረት ነገረ መስቀሉን አጉልታና አምልታ በማስተማር ክብረ መስቀልን ስትመሰክር ኖራለችም፤ ትኖራለች። ይህን የምታስተምረውም በጉባኤ፣ በመጽሐፍና በተግባር ነው። አስቀድሞ ነቢያት ለምሳሌም (መዝ. ፳፩፥፲፮-፲፱ ፤፷፰፥፳፩፣ ኢሳ. ፶፫፥፬-፲) በኋላም ሐዋርያትና ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ሁሉ በአንደበታቸውም ኾነ በመጽሐፋቸው ስለ መስቀሉ ክብር […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-09-26 11:59:312021-09-26 11:59:31በዓለ መስቀል
‹‹በመስቀሉ አርኀወ ገነተ፤ በመስቀሉ ገነትን ከፈተ›› ድጓ ዘቅዱስ ያሬድ
በመ/ር ለይኩን አዳሙ ባሕር ዳርማእከል ክፍል -፪ ፬.ቅድስት ዕሌኒ ማን ናት ? ከመልካም ዛፍ የተገኘች መልካም ፍሬ የሆነችው ቅድስት ዕሌኒ መንፈሳዊ እና ሥጋዊ ጥበብን የሚያሳውቁ ቅዱሳት መጻሕፍትን እያነበበችና እየተማረች በጥበብና በሞገስ ካደገች በኋላ ተርቢኖስ ከተባለ ሰው ጋር በሕገ ቤተ ክርስቲያን ትዳር መሥርታ መኖር ጀመረች፡፡ የሚተዳደሩትም በንግድ ነበር፡፡ በድሮ ዘመን ነጋዴዎች ለንግድ ወደ ሌላው ሀገር […]
‹‹በመስቀሉ አርኀወ ገነተ፤በመስቀሉ ገነትን ከፈተ››ድጓ ዘቅዱስ ያሬድ
በመ/ር ለይኩን አዳሙ ባሕር ዳርማእከል ክፍል -፩ ሊቅነትን ከትሕትና ምናኔን ከቅድስና ከአምላኩ እግዚአብሔር የተቸረው ማኀሌታዊው የሊቃውንቱ አባት የመንፈስ ቅዱስ ዕንዚራ የሆነው ሙራደ ስብሐት ቅዱስ ያሬድ ረቂቃን የሆኑ ሰማያውያን መላእክትን በምስጋና መስሎ እንደ ሰማያውያን መላእክት እግዚአብሔርን በአመሰገነበት የዜማ ድርሰቱ ክርስቶስ ጽኑዕ በሆነ ክንዱ መንጥቆ ሲኦልን በርብሮ ነፍሳትን ነጻ ካወጣ በኋላ ለ5500 ዘመን የሰው ልጆችን ስትውጥ […]
በዓለ መስቀል
በመምህር ፈቃዱ ሣህሌ ክፍል -፪ ከክፍል አንድ የቀጠለ…………….. ፩. በትምህርት፦ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እግዚአብሔር በገለጠላት መሠረት ነገረ መስቀሉን አጉልታና አምልታ በማስተማር ክብረ መስቀልን ስትመሰክር ኖራለችም፤ ትኖራለች። ይህን የምታስተምረውም በጉባኤ፣ በመጽሐፍና በተግባር ነው። አስቀድሞ ነቢያት ለምሳሌም (መዝ. ፳፩፥፲፮-፲፱ ፤፷፰፥፳፩፣ ኢሳ. ፶፫፥፬-፲) በኋላም ሐዋርያትና ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ሁሉ በአንደበታቸውም ኾነ በመጽሐፋቸው ስለ መስቀሉ ክብር […]