በዓለ ቅዱስ ጴጥሮስ ወጳውሎስ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከዐረገ እና ለሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ከላከላቸው በኋላ ሐዋርያት የአገልግሎታቸው መጀመሪያ ያደረጉት ጾምና ጸሎት ነው፡፡ በዚህም መሠረት በጾም በጸሎት በሱባኤ ቆይተው አንድ ጊዜ ለወንጌል አገልግሎት በጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተጠሩበትን ተልእኮ ለመፈጸም እስከ ሕይወታቸው ፍጻሜ ወደ አገልግሎት ተሰማርተዋል፡፡ በአሕዛብ እና በአረማውያን የሚደርስባቸውን መከራ በመቋቋም ከአንዱ ቦታ ሲያሳድዷቸው ወደ ሌላው እየተሰደዱ ወንጌልን ለዓለም […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-07-12 14:07:192022-07-12 14:07:19በዓለ ቅዱስ ጴጥሮስ ወጳውሎስ
እግዚአብሔርን ማመስገንክፍል ሦስት በዳዊት አብርሃም ስለ ምን እናመስግን? ከአፈር አንስቶ ሰው ስላደረገን፡- እግዚአብሔር ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌያችን እንፍጠር ብሎ ሰውን የሠራው ከምድር አፈር ሲሆን ዳግመኛም የሕይወት እስትንፋስን እፍ ብሎ ሰጥቶታል፤ በልጅነት ጸጋም አክብሮታል፡፡ ልጅ ሆነን ከወላጆች ስንገኝም ሰውነታችንንም ያገኘነው በእርሱ በአምላካችን ፈቃድ ነው እንጂ በራሳችን ወይም በወላጆቻችን ፈቃድ አይደለም፡፡ “እነሆ ልጆች የእግዚአብሔር ስጦታ ናቸው፤ የሆድም ፍሬ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-07-08 12:52:562022-07-08 12:52:56እግዚአብሔርን ማመስገን
እግዚአብሐርን ማመስገንበዳዊት አብርሃም ክፍል ሁለት ላለማመስገን የሚቀርቡ ምክንያቶች ለራሳችን መልካም የሆነውን ስለማናውቅ፡- ጥሩ ነው ይበጀናል ብለን የምናስበው ነገር ይኖርና በእርግጥም ያንን ነገር ማግኘት የሚጠቅመን ሊመስለን ይችላል፡፡ እውነታው ደግሞ የሐሳባችን ተቃራኒ ሆኖ ሊገኝ ይችላል፡፡ ለእኛ የሚያስፈልገን በትክክል የሚያውቀው እግዚአብሔር ብቻ ነው፡፡ ሰለሆነም በእኛ ላይ ሊሆን ያለውን በሙሉ ለእርሱ ልንተው፣ እርሱ ለእኛ ያለውን ፈቃድ ልናምን ይገባናል፡፡ እመቤታችንና ጻድቁ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-07-02 09:28:542022-07-02 09:31:06እግዚአብሐርን ማመስገን
በዓለ ቅዱስ ጴጥሮስ ወጳውሎስ
ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከዐረገ እና ለሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ከላከላቸው በኋላ ሐዋርያት የአገልግሎታቸው መጀመሪያ ያደረጉት ጾምና ጸሎት ነው፡፡ በዚህም መሠረት በጾም በጸሎት በሱባኤ ቆይተው አንድ ጊዜ ለወንጌል አገልግሎት በጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተጠሩበትን ተልእኮ ለመፈጸም እስከ ሕይወታቸው ፍጻሜ ወደ አገልግሎት ተሰማርተዋል፡፡ በአሕዛብ እና በአረማውያን የሚደርስባቸውን መከራ በመቋቋም ከአንዱ ቦታ ሲያሳድዷቸው ወደ ሌላው እየተሰደዱ ወንጌልን ለዓለም […]
እግዚአብሔርን ማመስገን
ክፍል ሦስት በዳዊት አብርሃም ስለ ምን እናመስግን? ከአፈር አንስቶ ሰው ስላደረገን፡- እግዚአብሔር ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌያችን እንፍጠር ብሎ ሰውን የሠራው ከምድር አፈር ሲሆን ዳግመኛም የሕይወት እስትንፋስን እፍ ብሎ ሰጥቶታል፤ በልጅነት ጸጋም አክብሮታል፡፡ ልጅ ሆነን ከወላጆች ስንገኝም ሰውነታችንንም ያገኘነው በእርሱ በአምላካችን ፈቃድ ነው እንጂ በራሳችን ወይም በወላጆቻችን ፈቃድ አይደለም፡፡ “እነሆ ልጆች የእግዚአብሔር ስጦታ ናቸው፤ የሆድም ፍሬ […]
እግዚአብሐርን ማመስገን
በዳዊት አብርሃም ክፍል ሁለት ላለማመስገን የሚቀርቡ ምክንያቶች ለራሳችን መልካም የሆነውን ስለማናውቅ፡- ጥሩ ነው ይበጀናል ብለን የምናስበው ነገር ይኖርና በእርግጥም ያንን ነገር ማግኘት የሚጠቅመን ሊመስለን ይችላል፡፡ እውነታው ደግሞ የሐሳባችን ተቃራኒ ሆኖ ሊገኝ ይችላል፡፡ ለእኛ የሚያስፈልገን በትክክል የሚያውቀው እግዚአብሔር ብቻ ነው፡፡ ሰለሆነም በእኛ ላይ ሊሆን ያለውን በሙሉ ለእርሱ ልንተው፣ እርሱ ለእኛ ያለውን ፈቃድ ልናምን ይገባናል፡፡ እመቤታችንና ጻድቁ […]