የሲዳማ_ክልል_ሀገረ_ስብከት_የአቋም_መግለጫ_አወጣየሲዳማ ሀገረ ስብከት በዛሬው ዕለት የሀገረ ስብከቱ የሥራ ኃላፊዎች፣ የወረዳ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጆች፣ የገዳማትና የአድባራት አስተዳዳሪዎች በተገኙበት ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ ከቤተክርስቲያን እውቅና ውጭ በተደረገው ህገ ወጥ ሹመት ዙሪያ ውይይት አድርጎ የአቋም መግለጫ አውጥቷል። Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-01-23 14:56:392023-01-23 14:58:44የሲዳማ_ክልል_ሀገረ_ስብከት_የአቋም_መግለጫ_አወጣ
የምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ሕገ ወጡን ተሿሚና አባ ጳውሎስ ከበደን ከሥራና ከደመወዝ አገደ።Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-01-23 14:50:352023-01-23 14:50:35የምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ሕገ ወጡን ተሿሚና አባ ጳውሎስ ከበደን ከሥራና ከደመወዝ አገደ።
“ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በደረሰባት የውስጥ ፈተና ሀዘኗ ከባድ ነው።” ብፁዕ አቡነ አብርሃም ብፁዕ አቡነ አብርሃም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ይህን የገለጹት ከቀኖና ቤተ ክርስቲያን ውጪ የተፈጸመውን “የጳጳስ ሹመት” አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ ነው። ብፁዕነታቸው እንደገለጹት በፈተና የሚያጸናው ሁል ጊዜ ፈተናዎችን እያሳለፈ ለዘመናት ሲጠብቃት የነበረ እግዚአብሔር ዛሬም ጥበቃውና መግቦቱ እንደማይለያት ሙሉ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-01-23 14:29:082023-01-23 14:29:14“ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በደረሰባት የውስጥ ፈተና ሀዘኗ ከባድ ነው።” ብፁዕ አቡነ አብርሃም
የሲዳማ_ክልል_ሀገረ_ስብከት_የአቋም_መግለጫ_አወጣ
የሲዳማ ሀገረ ስብከት በዛሬው ዕለት የሀገረ ስብከቱ የሥራ ኃላፊዎች፣ የወረዳ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጆች፣ የገዳማትና የአድባራት አስተዳዳሪዎች በተገኙበት ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ ከቤተክርስቲያን እውቅና ውጭ በተደረገው ህገ ወጥ ሹመት ዙሪያ ውይይት አድርጎ የአቋም መግለጫ አውጥቷል።
የምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ሕገ ወጡን ተሿሚና አባ ጳውሎስ ከበደን ከሥራና ከደመወዝ አገደ።
“ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በደረሰባት የውስጥ ፈተና ሀዘኗ ከባድ ነው።” ብፁዕ አቡነ አብርሃም
ብፁዕ አቡነ አብርሃም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ይህን የገለጹት ከቀኖና ቤተ ክርስቲያን ውጪ የተፈጸመውን “የጳጳስ ሹመት” አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ ነው። ብፁዕነታቸው እንደገለጹት በፈተና የሚያጸናው ሁል ጊዜ ፈተናዎችን እያሳለፈ ለዘመናት ሲጠብቃት የነበረ እግዚአብሔር ዛሬም ጥበቃውና መግቦቱ እንደማይለያት ሙሉ […]