“ጐልማሶች ሆይ፥ ክፉውን ድል ነሥታችሁታልና እጽፍላችኋለሁ” /፩ኛ ዮሐ. ፪፥. ፲፫/፡፡በጥበበ ሲሎንዲስ ቅዱስ ዮሐንስ “ጐልማሶች ሆይ፥ ክፉውን ድል ነሥታችሁታልና እጽፍላችኋለሁ” በማለት ክፉውን ዓለም ድል የነሡትን ጐልማሶች ያሞግሳቸዋል፡፡ ይህም በክፉ ዓለም እየኖሩ ክፉውን ማሸነፍ መንፈሳዊ ጥንካሬንና ድል መንሣትን ያመለክታል፡፡ አንዳንድ ወጣቶች ‘በወጣትነት ዘመን ላይ እየኖሩ ቅዱስ መሆን እንዴት ይታሰባል? በዓለም እየኖሩ ጻድቅ መሆን እንዴት ይሞከራል?’ ይላሉ፡፡ ነገር ግን በክፉው ዓለም ኖረው ዓለምን ድል መንሣት እንደሚቻል ከጐልማሳው […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-11-03 09:20:522022-11-03 09:20:52“ጐልማሶች ሆይ፥ ክፉውን ድል ነሥታችሁታልና እጽፍላችኋለሁ” /፩ኛ ዮሐ. ፪፥. ፲፫/፡፡
በራስህ ጥበብ አትደገፍ (ምሳ. ፫፥፭)መ/ር ቢትወደድ ወርቁ በወጣትነት ዘመናችን እጅግ ከምንቸገርባቸው ጉዳዮች መካከል አንዱ ራስን ዐዋቂ አድርጎ ማሰብ ነው፡፡ ይህም በራስ ጥበብ የመደገፍ አንዱ ችግር ነው፡፡ ለሚፈጠርና ሊፈጠር ላለ ችግር “እንዲህ የሆነው እንዲህ ስለሆነ ነው፤ በዚህ ምክንያት እንዲህ ሊሆን ነው፤ እንደዚህ ያለው ለዚህ ይመስለኛል፡፡” በማለት ራስን ዐዋቂ አድርጎ ማቅረብ በራስ የመደገፍ ፍላጎትን ከፍ ያደርጋል፡፡ እንዲሁም አንድ ድርጊት ከተፈጸመ በኋላ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-11-02 13:28:462022-11-02 13:28:46በራስህ ጥበብ አትደገፍ (ምሳ. ፫፥፭)
የደረጃ ሦስት መምህራን ሥልጠና ለመጀመሪያ ጊዜ ተሠጠበማኅበረ ቅዱሳን የግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ማስተባበሪያ የአቅም ማጎልበቻ ዋና ክፍል የደረጃ ሦስት የግቢ ጉባኤያት መምህራን ሥልጠና ለመጀመሪያ ጊዜ ከጥቅምት ፱ እስከ ፲፮ ቀን ፳፻፲፭ ዓ.ም መስጠቱን አስታወቀ፡፡ በማኅበረ ቅዱሳን አዳራሽ ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ባፈራቻቸው መምህራን ለአንድ ሳምንት ሲሰጥ በቆየው ሥልጠምና ዐርባ የግቢ ጉባኤያት መምህራን የተሳተፉ ሲሆን፤ ነገረ ሃይማኖት፣ ነገረ ድኅነት፣ አንፃራዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ የመጻሕፍት ትርጓሜያት […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/20221026_152127-scaled.jpg 1440 2560 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-10-31 12:56:272022-10-31 13:45:12የደረጃ ሦስት መምህራን ሥልጠና ለመጀመሪያ ጊዜ ተሠጠ
“ጐልማሶች ሆይ፥ ክፉውን ድል ነሥታችሁታልና እጽፍላችኋለሁ” /፩ኛ ዮሐ. ፪፥. ፲፫/፡፡
በጥበበ ሲሎንዲስ ቅዱስ ዮሐንስ “ጐልማሶች ሆይ፥ ክፉውን ድል ነሥታችሁታልና እጽፍላችኋለሁ” በማለት ክፉውን ዓለም ድል የነሡትን ጐልማሶች ያሞግሳቸዋል፡፡ ይህም በክፉ ዓለም እየኖሩ ክፉውን ማሸነፍ መንፈሳዊ ጥንካሬንና ድል መንሣትን ያመለክታል፡፡ አንዳንድ ወጣቶች ‘በወጣትነት ዘመን ላይ እየኖሩ ቅዱስ መሆን እንዴት ይታሰባል? በዓለም እየኖሩ ጻድቅ መሆን እንዴት ይሞከራል?’ ይላሉ፡፡ ነገር ግን በክፉው ዓለም ኖረው ዓለምን ድል መንሣት እንደሚቻል ከጐልማሳው […]
በራስህ ጥበብ አትደገፍ (ምሳ. ፫፥፭)
መ/ር ቢትወደድ ወርቁ በወጣትነት ዘመናችን እጅግ ከምንቸገርባቸው ጉዳዮች መካከል አንዱ ራስን ዐዋቂ አድርጎ ማሰብ ነው፡፡ ይህም በራስ ጥበብ የመደገፍ አንዱ ችግር ነው፡፡ ለሚፈጠርና ሊፈጠር ላለ ችግር “እንዲህ የሆነው እንዲህ ስለሆነ ነው፤ በዚህ ምክንያት እንዲህ ሊሆን ነው፤ እንደዚህ ያለው ለዚህ ይመስለኛል፡፡” በማለት ራስን ዐዋቂ አድርጎ ማቅረብ በራስ የመደገፍ ፍላጎትን ከፍ ያደርጋል፡፡ እንዲሁም አንድ ድርጊት ከተፈጸመ በኋላ […]
የደረጃ ሦስት መምህራን ሥልጠና ለመጀመሪያ ጊዜ ተሠጠ
በማኅበረ ቅዱሳን የግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ማስተባበሪያ የአቅም ማጎልበቻ ዋና ክፍል የደረጃ ሦስት የግቢ ጉባኤያት መምህራን ሥልጠና ለመጀመሪያ ጊዜ ከጥቅምት ፱ እስከ ፲፮ ቀን ፳፻፲፭ ዓ.ም መስጠቱን አስታወቀ፡፡ በማኅበረ ቅዱሳን አዳራሽ ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ባፈራቻቸው መምህራን ለአንድ ሳምንት ሲሰጥ በቆየው ሥልጠምና ዐርባ የግቢ ጉባኤያት መምህራን የተሳተፉ ሲሆን፤ ነገረ ሃይማኖት፣ ነገረ ድኅነት፣ አንፃራዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ የመጻሕፍት ትርጓሜያት […]