ጽንሰታ ለማርያምነሐሴ ፯ ቀን እግዚአብሔር የመላእክት አለቃ ቅዱስ ገብርኤልን ወደ ከበረና ከፍ ከፍ ወዳለ ጻድቅ ኢያቄም ላከው፡፡ አምላክን የወለደች የእመቤታችን የድንግል ማርያምን ፅንሰቷንና ልደቷን በእርሱም ለዓለሙ ሁሉ ድኅነትና ተድላ ደስታ እንደሚሆን ነገረው፡፡ ይህ ጻድቅ ሰው ኢያቄምና የከበረች ሚስቱ ሐና ልጅ ሳይወልዱ ሸመገሉ፡፡ የከበረች ሐና መካን ሁናለችና ስለዚህም እጅግ ያዝኑ ነበር፤ የእስራኤል ልጆች ልጅ ያልወለደውን ከእግዚአብሔር በረከትን […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-08-13 07:38:182022-08-13 07:38:18ጽንሰታ ለማርያም
በፍልሰታ ለማርያም ጾም በቅዳሴ የሚነበቡ ምንባባት፣ ምስባክ እና ቅዳሴምንጭ፡- ግጻዌ ቀን የመልእክታት ምዕራፍ እና ቁጥር ምንባባት ምስባክ ወንጌል ቅዳሴ ነሐሴ ፩ . ፩ኛ ጢሞ. ፭፥፩-፲፩ . ፩ኛ ዮሐ. ፭፥፩-፮ . ሐዋ. ፭፥፳፮-፴፬ . “ሽማግሌዎችን አትንቀፍ …” . “ኢየሱስ መሲሕ እንደሆነ …” . “ከዚህም በኋላ የቤተ መቅደሱ ሹም ከሎሌዎቹ ጋር …” . መዝ. ፩፻፲፰፥፵፯-፵፰ . አነብብ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-08-10 14:17:062022-08-10 14:17:06በፍልሰታ ለማርያም ጾም በቅዳሴ የሚነበቡ ምንባባት፣ ምስባክ እና ቅዳሴ
ጾመ ፍልሰታ ለማርያምለግቢ ጉባኤያት ተማሪዎቻችንና ለመላው ኦርቶዶክሳውያን፤ እንኳን ለፍልሰታ ማርያም ጾም በሰላም አደረሳችሁ! አምላክን የወለደች እመቤታችን ድንግል ማርያም ከዕረፍቷ በኋላ ከእርሳቸው ስለመለየቷ ሐዋርያት ፈጽሞ እያዘኑ ነበር፡፡ ከዚህም በኋላ የክብር ባለቤት ጌታችን ኢየሱስ ተገለጠላቸው፤ እርሷን በሥጋ ያዩ ዘንድ እንዳላቸውም ተስፋ ሰጣቸው፡፡ ወንጌላዊ ዮሐንስም እስያ በሚባል አገር እያስተማረ ሳለ በነሐሴ ወር ዐሥራ ስድተኛ ቀን ተድላ ደስታ ወደአለባት ገነት በመንፈስ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-08-06 07:27:532022-08-06 07:27:53ጾመ ፍልሰታ ለማርያም
ጽንሰታ ለማርያም
ነሐሴ ፯ ቀን እግዚአብሔር የመላእክት አለቃ ቅዱስ ገብርኤልን ወደ ከበረና ከፍ ከፍ ወዳለ ጻድቅ ኢያቄም ላከው፡፡ አምላክን የወለደች የእመቤታችን የድንግል ማርያምን ፅንሰቷንና ልደቷን በእርሱም ለዓለሙ ሁሉ ድኅነትና ተድላ ደስታ እንደሚሆን ነገረው፡፡ ይህ ጻድቅ ሰው ኢያቄምና የከበረች ሚስቱ ሐና ልጅ ሳይወልዱ ሸመገሉ፡፡ የከበረች ሐና መካን ሁናለችና ስለዚህም እጅግ ያዝኑ ነበር፤ የእስራኤል ልጆች ልጅ ያልወለደውን ከእግዚአብሔር በረከትን […]
በፍልሰታ ለማርያም ጾም በቅዳሴ የሚነበቡ ምንባባት፣ ምስባክ እና ቅዳሴ
ምንጭ፡- ግጻዌ ቀን የመልእክታት ምዕራፍ እና ቁጥር ምንባባት ምስባክ ወንጌል ቅዳሴ ነሐሴ ፩ . ፩ኛ ጢሞ. ፭፥፩-፲፩ . ፩ኛ ዮሐ. ፭፥፩-፮ . ሐዋ. ፭፥፳፮-፴፬ . “ሽማግሌዎችን አትንቀፍ …” . “ኢየሱስ መሲሕ እንደሆነ …” . “ከዚህም በኋላ የቤተ መቅደሱ ሹም ከሎሌዎቹ ጋር …” . መዝ. ፩፻፲፰፥፵፯-፵፰ . አነብብ […]
ጾመ ፍልሰታ ለማርያም
ለግቢ ጉባኤያት ተማሪዎቻችንና ለመላው ኦርቶዶክሳውያን፤ እንኳን ለፍልሰታ ማርያም ጾም በሰላም አደረሳችሁ! አምላክን የወለደች እመቤታችን ድንግል ማርያም ከዕረፍቷ በኋላ ከእርሳቸው ስለመለየቷ ሐዋርያት ፈጽሞ እያዘኑ ነበር፡፡ ከዚህም በኋላ የክብር ባለቤት ጌታችን ኢየሱስ ተገለጠላቸው፤ እርሷን በሥጋ ያዩ ዘንድ እንዳላቸውም ተስፋ ሰጣቸው፡፡ ወንጌላዊ ዮሐንስም እስያ በሚባል አገር እያስተማረ ሳለ በነሐሴ ወር ዐሥራ ስድተኛ ቀን ተድላ ደስታ ወደአለባት ገነት በመንፈስ […]