• እንኳን በደኅና መጡ !

ጽንሰታ ለማርያም

ነሐሴ ፯ ቀን እግዚአብሔር የመላእክት አለቃ ቅዱስ ገብርኤልን ወደ ከበረና ከፍ ከፍ ወዳለ ጻድቅ ኢያቄም ላከው፡፡ አምላክን የወለደች የእመቤታችን የድንግል ማርያምን ፅንሰቷንና ልደቷን በእርሱም ለዓለሙ ሁሉ ድኅነትና ተድላ ደስታ እንደሚሆን ነገረው፡፡ ይህ ጻድቅ ሰው ኢያቄምና የከበረች ሚስቱ ሐና ልጅ ሳይወልዱ ሸመገሉ፡፡ የከበረች ሐና መካን ሁናለችና ስለዚህም እጅግ ያዝኑ ነበር፤ የእስራኤል ልጆች ልጅ ያልወለደውን ከእግዚአብሔር በረከትን […]

በፍልሰታ ለማርያም ጾም በቅዳሴ የሚነበቡ ምንባባት፣ ምስባክ እና ቅዳሴ

ምንጭ፡- ግጻዌ ቀን የመልእክታት ምዕራፍ እና ቁጥር ምንባባት ምስባክ ወንጌል ቅዳሴ ነሐሴ ፩ . ፩ኛ ጢሞ. ፭፥፩-፲፩   . ፩ኛ ዮሐ. ፭፥፩-፮   . ሐዋ. ፭፥፳፮-፴፬     . “ሽማግሌዎችን አትንቀፍ …”   . “ኢየሱስ መሲሕ እንደሆነ …”   . “ከዚህም በኋላ  የቤተ መቅደሱ  ሹም ከሎሌዎቹ ጋር …”   . መዝ. ፩፻፲፰፥፵፯-፵፰   . አነብብ […]

ጾመ ፍልሰታ ለማርያም

ለግቢ ጉባኤያት ተማሪዎቻችንና ለመላው ኦርቶዶክሳውያን፤ እንኳን ለፍልሰታ ማርያም ጾም በሰላም አደረሳችሁ! አምላክን የወለደች እመቤታችን ድንግል ማርያም ከዕረፍቷ በኋላ ከእርሳቸው ስለመለየቷ ሐዋርያት ፈጽሞ እያዘኑ ነበር፡፡ ከዚህም በኋላ የክብር ባለቤት ጌታችን ኢየሱስ ተገለጠላቸው፤ እርሷን በሥጋ ያዩ ዘንድ እንዳላቸውም ተስፋ ሰጣቸው፡፡ ወንጌላዊ ዮሐንስም እስያ በሚባል አገር እያስተማረ ሳለ በነሐሴ ወር ዐሥራ ስድተኛ ቀን ተድላ ደስታ ወደአለባት ገነት በመንፈስ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን