ማኅበረ ቅዱሳን እና ግቢ ጉባኤያትክፍል አንድ ኢትዮጵያ ለሀገርና ለቤተ ክርስቲያን ጠበቃ የሆኑ ዘመን ተሻጋሪ አሻራዎችንና ታሪኮችን በማኖር ዛሬ ድረስ ወደፊትም ስማቸው ሲወሳ የሚኖር ነገሥታትና ሊቃውንት ያፈራች ሀገር ናት፡፡ ሀገርን በመገንባት ረገድም ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ድርሻዋ ከፍተኛ ነው፡፡ ነገር ግን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ያበረከተችውን ሁሉ በመዘንጋት እንደ ኋላ ቀር በመቁጠር ከ፲፱፻፷፮ ዓ.ም ጀምሮ ወታደራዊው መንግሥት “እግዚአብሔር የለም” አስተሳሰብን በማራመድ በተለይም […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/አቡነ-ጎርጎርዮስ-ካልእ-3.jpg 228 349 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-05-06 11:53:332023-05-06 11:53:33ማኅበረ ቅዱሳን እና ግቢ ጉባኤያት
“ግንቦት ልደታን ለግቢ ጉባኤያችን”ማኅበረ ቅዱሳን የተመሠረተበትን ፴፩ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ “ግንቦት ልደታን ለግቢ ጉባኤያችን” በሚል መሪ ቃል ከሚያዚያ ፳፰ እስከ ግንቦት ፮ ቀን ፳፻፲፭ ዓ.ም በልዩ ልዩ መርሐ ግብሮች እንደሚከበር ዐቢይ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡ ማኅበረ ቅዱሳን ባለፉት ፴፩ ዓመታት ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎችን በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ዶግማ፣ ቀኖና እና ትውፊት መሠረት ሥርዓተ ትምህርት ቀርጾ በማስተማር በዕውቀት እና […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-05-02 14:12:122023-05-02 14:12:12“ግንቦት ልደታን ለግቢ ጉባኤያችን”
ከትንሣኤ እስከ ዳግም ትንሣኤ ዕለታት ስያሜዎችከትንሣኤ እስከ ዳግም ትንሣኤ ባለው አንድ ሳምንት ቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን ሰባቱን ዕለታት የተለያዩ ምሥጢራዊ ስያሜዎችን ሰጥታ ሐዋርያዊ አገልግሎቷን ታከናውንባቸዋለች፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ሰው ልጆች ቤዛ አድርጎ በመስቀል ላይ ተሰቅሎ፣ ሞቶ፣ ተቀብሮ፣ ሙስና መቃብር ሳይወስነው መግነዝ ፍቱልኝ፣ መቃብር ክፈቱልኝ ሳይል በሞቱ ሞትን ሽሮ በትንሣኤው ትንሣኤያችንን አውጇልና ኦርቶዶክሳውያን በልዩ ድምቀት የሳምንቱን ዕለታት እናከብራለን፡፡ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-04-18 12:38:572023-04-18 12:38:57ከትንሣኤ እስከ ዳግም ትንሣኤ ዕለታት ስያሜዎች
ማኅበረ ቅዱሳን እና ግቢ ጉባኤያት
ክፍል አንድ ኢትዮጵያ ለሀገርና ለቤተ ክርስቲያን ጠበቃ የሆኑ ዘመን ተሻጋሪ አሻራዎችንና ታሪኮችን በማኖር ዛሬ ድረስ ወደፊትም ስማቸው ሲወሳ የሚኖር ነገሥታትና ሊቃውንት ያፈራች ሀገር ናት፡፡ ሀገርን በመገንባት ረገድም ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ድርሻዋ ከፍተኛ ነው፡፡ ነገር ግን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ያበረከተችውን ሁሉ በመዘንጋት እንደ ኋላ ቀር በመቁጠር ከ፲፱፻፷፮ ዓ.ም ጀምሮ ወታደራዊው መንግሥት “እግዚአብሔር የለም” አስተሳሰብን በማራመድ በተለይም […]
“ግንቦት ልደታን ለግቢ ጉባኤያችን”
ማኅበረ ቅዱሳን የተመሠረተበትን ፴፩ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ “ግንቦት ልደታን ለግቢ ጉባኤያችን” በሚል መሪ ቃል ከሚያዚያ ፳፰ እስከ ግንቦት ፮ ቀን ፳፻፲፭ ዓ.ም በልዩ ልዩ መርሐ ግብሮች እንደሚከበር ዐቢይ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡ ማኅበረ ቅዱሳን ባለፉት ፴፩ ዓመታት ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎችን በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ዶግማ፣ ቀኖና እና ትውፊት መሠረት ሥርዓተ ትምህርት ቀርጾ በማስተማር በዕውቀት እና […]
ከትንሣኤ እስከ ዳግም ትንሣኤ ዕለታት ስያሜዎች
ከትንሣኤ እስከ ዳግም ትንሣኤ ባለው አንድ ሳምንት ቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን ሰባቱን ዕለታት የተለያዩ ምሥጢራዊ ስያሜዎችን ሰጥታ ሐዋርያዊ አገልግሎቷን ታከናውንባቸዋለች፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ሰው ልጆች ቤዛ አድርጎ በመስቀል ላይ ተሰቅሎ፣ ሞቶ፣ ተቀብሮ፣ ሙስና መቃብር ሳይወስነው መግነዝ ፍቱልኝ፣ መቃብር ክፈቱልኝ ሳይል በሞቱ ሞትን ሽሮ በትንሣኤው ትንሣኤያችንን አውጇልና ኦርቶዶክሳውያን በልዩ ድምቀት የሳምንቱን ዕለታት እናከብራለን፡፡ […]