• እንኳን በደኅና መጡ !

በራስህ ጥበብ አትደገፍ (ምሳ. ፫፥፭)

መ/ር ቢትወደድ ወርቁ በወጣትነት ዘመናችን እጅግ ከምንቸገርባቸው ጉዳዮች መካከል አንዱ ራስን ዐዋቂ አድርጎ ማሰብ ነው፡፡ ይህም በራስ ጥበብ የመደገፍ አንዱ ችግር ነው፡፡ ለሚፈጠርና ሊፈጠር ላለ ችግር “እንዲህ የሆነው እንዲህ ስለሆነ ነው፤ በዚህ ምክንያት እንዲህ ሊሆን ነው፤ እንደዚህ ያለው ለዚህ ይመስለኛል፡፡” በማለት ራስን ዐዋቂ አድርጎ ማቅረብ በራስ የመደገፍ ፍላጎትን ከፍ ያደርጋል፡፡ እንዲሁም አንድ ድርጊት ከተፈጸመ በኋላ […]

የደረጃ ሦስት መምህራን ሥልጠና ለመጀመሪያ ጊዜ ተሠጠ

በማኅበረ ቅዱሳን የግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ማስተባበሪያ የአቅም ማጎልበቻ ዋና ክፍል የደረጃ ሦስት የግቢ ጉባኤያት መምህራን ሥልጠና ለመጀመሪያ ጊዜ ከጥቅምት ፱ እስከ ፲፮ ቀን ፳፻፲፭ ዓ.ም መስጠቱን አስታወቀ፡፡ በማኅበረ ቅዱሳን አዳራሽ ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ባፈራቻቸው መምህራን ለአንድ ሳምንት ሲሰጥ በቆየው ሥልጠምና ዐርባ የግቢ ጉባኤያት መምህራን የተሳተፉ ሲሆን፤  ነገረ ሃይማኖት፣ ነገረ ድኅነት፣ አንፃራዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ የመጻሕፍት ትርጓሜያት […]

ከፊት ይልቅ ትጉ (፪ኛ.ጴጥ. ፩፥፲)

በመጋቤ ሃይማኖት መ/ር  ምትኩ አበራ ይህንን ኃይለ ቃል የተናገረው ሊቀ ሐዋርያት ቅዱስ ጴጥሮስ ነው፡፡ ኃይለ ቃሉን የምናገኘው ደግሞ በ፪ኛ ጴጥ. ፩፥፭-፲፩ ላይ ነው፡፡ ሙሉው ንባብ እንዲህ ይላል፡- “… ስለዚህ ምክንያት ትጋትን ሁሉ እያሳያችሁ በእምነታችሁ በጎነትን ጨምሩ፤ በበጎነትም ዕውቀትን፤ በዕውቀትም ራስን መግዛት፤ ራስንም በመግዛት መጽናትን፤ በመጽናትም እግዚአብሔርን መምሰል፤ እግዚአብሔርንም በመምሰል የወንድማማችን መዋደድ፤ በወንድማማችም መዋደድ ፍቅርን ጨምሩ፤ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን