• እንኳን በደኅና መጡ !

ግቢ ጉባኤያት በቤተ ክርስቲያን

ቅዱስ ያሬድ “ሀገረ ክርስቶስ አዳም ወሠናይት ከመ ፀሐይ ብርህት ወከመ መርዓት ሥርጉት፤ የክርስቶስ ሀገር በጣም ያማረች፣ እንደ ፀሐይ የበራች እንደ ሙሽራም የተሸለመች ናት” በማለት የሚገልጻት ቤተ ክርስቲያን እናት ልጇ ምግብ አልበላላት ሲል ከምትጨነቀው ጭንቀት የበለጠ እናት ቤተ ክርስቲያን ከደገሰችው ድግሥ ልጆቿ አልመገብ ሲሉ ዘወትር ታዝናለች ትተክዛለች።(ጾመ ድጓ ዘምኵራብ) የደገሠችልን ድግሥም ዛሬ በልተነው ነገም የሚያሻን አብዝተን […]

ማኅበረ ቅዱሳን እና ግቢ ጉባኤያት

ክፍል አንድ ኢትዮጵያ ለሀገርና ለቤተ ክርስቲያን ጠበቃ የሆኑ ዘመን ተሻጋሪ አሻራዎችንና ታሪኮችን በማኖር ዛሬ ድረስ ወደፊትም ስማቸው ሲወሳ የሚኖር ነገሥታትና ሊቃውንት ያፈራች ሀገር ናት፡፡ ሀገርን በመገንባት ረገድም ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ድርሻዋ ከፍተኛ ነው፡፡ ነገር ግን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ያበረከተችውን ሁሉ በመዘንጋት እንደ ኋላ ቀር በመቁጠር ከ፲፱፻፷፮ ዓ.ም ጀምሮ ወታደራዊው መንግሥት “እግዚአብሔር የለም” አስተሳሰብን በማራመድ በተለይም […]

“ግንቦት ልደታን ለግቢ ጉባኤያችን”

ማኅበረ ቅዱሳን የተመሠረተበትን ፴፩ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ “ግንቦት ልደታን ለግቢ ጉባኤያችን” በሚል መሪ ቃል ከሚያዚያ ፳፰ እስከ ግንቦት ፮ ቀን ፳፻፲፭ ዓ.ም በልዩ ልዩ መርሐ ግብሮች እንደሚከበር ዐቢይ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡ ማኅበረ ቅዱሳን ባለፉት ፴፩ ዓመታት ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎችን በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ዶግማ፣ ቀኖና እና ትውፊት መሠረት ሥርዓተ ትምህርት ቀርጾ በማስተማር በዕውቀት እና […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን