• እንኳን በደኅና መጡ !

“በዚህ መኖር ለእኛ መልካም ነው” (ማቴ. ፲፯፥፬)

“በዚህ መኖር ለእኛ መልካም ነው” (ማቴ. ፲፯፥፬) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ መሠረት ጌታችን የመድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረ ታቦር ተራራ ላይ ብርሃነ መለኮቱን፣ ክብረ መንግሥቱን መግለጡን በማሰብ በየዓመቱ ነሐሴ ፲፫ ቀን በዓሉ በድምቀት ታከብራለች፡፡ ደብረ ታቦር ከጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዘጠኙ ዐበይት በዓላት መካከልም አንዱ ነው፡፡ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በፊሊጶስ ቂሳርያ አገር በደረሰ […]

ጉባኤ-ቃና መጽሔት-ነሐሴ-2016-ዓ.ም

ማኅበራዊ ሚዲያና ወጣቶች

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን