የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለትአምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር አዳምና ሔዋን በገነት ሳሉ አትብሉ የተባሉትን ዕፀ በለስን ቀጥፈው በመብላታቸው ከገነት ለመባረራቸው ምክንያት ሆነ፡፡ አዳምም ጸጋው በመገፈፉ ምክንያት በገነታ ካሉ ዛፎች መካካል ቅጠል አገልድሞ ተሸሸገ፡፡ አእግዚአብሔር አዳምና ሔዋን ያደረጉት ሁሉ ያውቃልና “አዳም አዳም የት ነህ?” ሲል ተጣርቷል፡፡ አዳም ግን በፈጣሪው ፊት መቆም አልቻለምና ከትእዛዙ ተላልፎ ዕፀ በለስን በልታልና እንደተሸሸገ ተናገረ፡፡ በሔዋን ላይ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-04-18 08:25:262025-04-18 08:25:27የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት
ሰባቱ የመስቀል ላይ ጩኸቶችጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአይሁድ በይሁዳ አማካይነት ተላልፎ ከተሰጠበት ሐሙስ ምሽት ጀምሮ ስቃይ ሲያጸኑበት ቆይተዋል፡፡ በዕለተ ዐርብም ይሰቅሉት ዘንድ አስከ ቀራንዮ መስቀል አሸክመው የተለያዩ ጸዋትወ መከራ እያጸኑበት ወስደውታል፡፡ በመሰቀል ላይ በሁለቱ ወንበዴዎች መካከል ከተሰቀለበት ሰዓት ጀምሮም የተናገራቸው ቃላት ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን “ሰባቱ የመስቀል ላይ ጩኸቶች ወይም “ሰባቱ አጽርሐ መስቀል” በማለት ሰይማ ታስባቸዋለች፡፡ እነርሱም በመጽሐፍ ቅዱስ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-04-18 08:15:042025-04-18 08:15:06ሰባቱ የመስቀል ላይ ጩኸቶች
ጸሎተሐሙስበሰሙነ ሕማማት ባሉት ከሰኞ እስከ ረቡዕ ያሉትን ቀናት በተመለከተ በተከታታይ ስናቀርብ ቆይተናል፡፡ ዕለተ ሐሙስ የተለያዩ ስያሜዎች ያሉት ሲሆን ጥቂቶቹን ቀጥለን እናቀርባለን፡፡ ሀ. ጸሎተ ሐሙስ፡- በዚህች ዕለት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን አይሁድ መጥተው እስከሚይዙት ድረስ ከደቀ መዛሙርቱ መካከል ጴጥሮስን፣ ዮሐንስንና ያዕቆብን ይዞ የአትክልት ቦታ በሆነው በጌቴሴማኒ ጸልዮአል፡፡ “ጴጥሮስንና ሁለቱን የዘብዴዎስ ልጆችን (ዮሐንስንና ያዕቆብን) ልጆች ወሰደ፡፡ ያዝንና ይተክዝ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-04-16 11:58:252025-04-16 11:58:29ጸሎተሐሙስ
የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት
አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር አዳምና ሔዋን በገነት ሳሉ አትብሉ የተባሉትን ዕፀ በለስን ቀጥፈው በመብላታቸው ከገነት ለመባረራቸው ምክንያት ሆነ፡፡ አዳምም ጸጋው በመገፈፉ ምክንያት በገነታ ካሉ ዛፎች መካካል ቅጠል አገልድሞ ተሸሸገ፡፡ አእግዚአብሔር አዳምና ሔዋን ያደረጉት ሁሉ ያውቃልና “አዳም አዳም የት ነህ?” ሲል ተጣርቷል፡፡ አዳም ግን በፈጣሪው ፊት መቆም አልቻለምና ከትእዛዙ ተላልፎ ዕፀ በለስን በልታልና እንደተሸሸገ ተናገረ፡፡ በሔዋን ላይ […]
ሰባቱ የመስቀል ላይ ጩኸቶች
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአይሁድ በይሁዳ አማካይነት ተላልፎ ከተሰጠበት ሐሙስ ምሽት ጀምሮ ስቃይ ሲያጸኑበት ቆይተዋል፡፡ በዕለተ ዐርብም ይሰቅሉት ዘንድ አስከ ቀራንዮ መስቀል አሸክመው የተለያዩ ጸዋትወ መከራ እያጸኑበት ወስደውታል፡፡ በመሰቀል ላይ በሁለቱ ወንበዴዎች መካከል ከተሰቀለበት ሰዓት ጀምሮም የተናገራቸው ቃላት ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን “ሰባቱ የመስቀል ላይ ጩኸቶች ወይም “ሰባቱ አጽርሐ መስቀል” በማለት ሰይማ ታስባቸዋለች፡፡ እነርሱም በመጽሐፍ ቅዱስ […]
ጸሎተሐሙስ
በሰሙነ ሕማማት ባሉት ከሰኞ እስከ ረቡዕ ያሉትን ቀናት በተመለከተ በተከታታይ ስናቀርብ ቆይተናል፡፡ ዕለተ ሐሙስ የተለያዩ ስያሜዎች ያሉት ሲሆን ጥቂቶቹን ቀጥለን እናቀርባለን፡፡ ሀ. ጸሎተ ሐሙስ፡- በዚህች ዕለት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን አይሁድ መጥተው እስከሚይዙት ድረስ ከደቀ መዛሙርቱ መካከል ጴጥሮስን፣ ዮሐንስንና ያዕቆብን ይዞ የአትክልት ቦታ በሆነው በጌቴሴማኒ ጸልዮአል፡፡ “ጴጥሮስንና ሁለቱን የዘብዴዎስ ልጆችን (ዮሐንስንና ያዕቆብን) ልጆች ወሰደ፡፡ ያዝንና ይተክዝ […]