• እንኳን በደኅና መጡ !

ወጣትነትና ታማኝ አገልጋይነት

ክፍል አንድ በዲ/ን ወልደ ቂርቆስ ደሳለኝ የሰው ልጅ በዚህች ምድር ላይ በሚኖረው ቆይታ ብዙ ኃይልና መነሳሳት የተሞላበት ዘመኑ የወጣትነት ዘመን ነው፡፡ የሰው ልጅ ከሌላው ጊዜ በተለየ አዳዲስ ግኝቶችን ለማበርከት፣ እጅግ ከባድና ውስብስብ የሚመስሉ ጉዳዮችን በድፍረት ለመጀመርና ለመሞከር ታላቅ ወኔና ድፍረት የታጠቀበት ዘመን ቢኖር የወጣትነት ዘመን ነው፡፡ የመመራመር ጉጉት፣ የማወቅ፣ የማገልገል ልዩ ትጋትና ቁርጠኝነትን የተላበሰ ዘመንም […]

የእመቤታችን ትንሣኤ እና ዕርገት

“በጊዜውም ያለ ጊዜውም ጽና” (፪ኛጢሞ. ፬፥፪)

በእንዳለ ደምስስ ጊዜ እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ከሰጣቸው በረከቶች አንዱ ነው፡፡ ቀኑንም በሴኮንድ፣ በደቂቃ፣ በሰዓት፣ ሰዓቱንም በቀን ለክቶና ሰፍሮ እንጠቀምበት ዘንድ ሰጥቶናል፡፡ ነገር ግን የተሰጠንን ጊዜ በአግባቡ የምንጠቀም ስንቶቻችን ነን? ሁሉንም ነገር ለማከናወን ጊዜ አስፈላጊ መሆኑን ጠቢቡ ሰሎሞን ሲገልጽም “ለሁሉ ጊዜ አለው፤ ከፀሐይ በታችም ስለሆነ ነገር ሁሉ ጊዜ አለው …” በማለት ጊዜ ለፍጥረታት ሁሉ አስፈላጊ መሆኑን […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን