ወጣትነትና ታማኝ አገልጋይነትክፍል አንድ በዲ/ን ወልደ ቂርቆስ ደሳለኝ የሰው ልጅ በዚህች ምድር ላይ በሚኖረው ቆይታ ብዙ ኃይልና መነሳሳት የተሞላበት ዘመኑ የወጣትነት ዘመን ነው፡፡ የሰው ልጅ ከሌላው ጊዜ በተለየ አዳዲስ ግኝቶችን ለማበርከት፣ እጅግ ከባድና ውስብስብ የሚመስሉ ጉዳዮችን በድፍረት ለመጀመርና ለመሞከር ታላቅ ወኔና ድፍረት የታጠቀበት ዘመን ቢኖር የወጣትነት ዘመን ነው፡፡ የመመራመር ጉጉት፣ የማወቅ፣ የማገልገል ልዩ ትጋትና ቁርጠኝነትን የተላበሰ ዘመንም […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-08-27 08:14:362024-08-29 11:53:07ወጣትነትና ታማኝ አገልጋይነት
የእመቤታችን ትንሣኤ እና ዕርገትRead more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-08-21 13:53:512024-08-21 14:06:38የእመቤታችን ትንሣኤ እና ዕርገት
“በጊዜውም ያለ ጊዜውም ጽና” (፪ኛጢሞ. ፬፥፪)በእንዳለ ደምስስ ጊዜ እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ከሰጣቸው በረከቶች አንዱ ነው፡፡ ቀኑንም በሴኮንድ፣ በደቂቃ፣ በሰዓት፣ ሰዓቱንም በቀን ለክቶና ሰፍሮ እንጠቀምበት ዘንድ ሰጥቶናል፡፡ ነገር ግን የተሰጠንን ጊዜ በአግባቡ የምንጠቀም ስንቶቻችን ነን? ሁሉንም ነገር ለማከናወን ጊዜ አስፈላጊ መሆኑን ጠቢቡ ሰሎሞን ሲገልጽም “ለሁሉ ጊዜ አለው፤ ከፀሐይ በታችም ስለሆነ ነገር ሁሉ ጊዜ አለው …” በማለት ጊዜ ለፍጥረታት ሁሉ አስፈላጊ መሆኑን […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-08-21 07:27:392024-08-21 07:30:39“በጊዜውም ያለ ጊዜውም ጽና” (፪ኛጢሞ. ፬፥፪)
ወጣትነትና ታማኝ አገልጋይነት
ክፍል አንድ በዲ/ን ወልደ ቂርቆስ ደሳለኝ የሰው ልጅ በዚህች ምድር ላይ በሚኖረው ቆይታ ብዙ ኃይልና መነሳሳት የተሞላበት ዘመኑ የወጣትነት ዘመን ነው፡፡ የሰው ልጅ ከሌላው ጊዜ በተለየ አዳዲስ ግኝቶችን ለማበርከት፣ እጅግ ከባድና ውስብስብ የሚመስሉ ጉዳዮችን በድፍረት ለመጀመርና ለመሞከር ታላቅ ወኔና ድፍረት የታጠቀበት ዘመን ቢኖር የወጣትነት ዘመን ነው፡፡ የመመራመር ጉጉት፣ የማወቅ፣ የማገልገል ልዩ ትጋትና ቁርጠኝነትን የተላበሰ ዘመንም […]
የእመቤታችን ትንሣኤ እና ዕርገት
“በጊዜውም ያለ ጊዜውም ጽና” (፪ኛጢሞ. ፬፥፪)
በእንዳለ ደምስስ ጊዜ እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ከሰጣቸው በረከቶች አንዱ ነው፡፡ ቀኑንም በሴኮንድ፣ በደቂቃ፣ በሰዓት፣ ሰዓቱንም በቀን ለክቶና ሰፍሮ እንጠቀምበት ዘንድ ሰጥቶናል፡፡ ነገር ግን የተሰጠንን ጊዜ በአግባቡ የምንጠቀም ስንቶቻችን ነን? ሁሉንም ነገር ለማከናወን ጊዜ አስፈላጊ መሆኑን ጠቢቡ ሰሎሞን ሲገልጽም “ለሁሉ ጊዜ አለው፤ ከፀሐይ በታችም ስለሆነ ነገር ሁሉ ጊዜ አለው …” በማለት ጊዜ ለፍጥረታት ሁሉ አስፈላጊ መሆኑን […]