• እንኳን በደኅና መጡ !

መናፍቃን የሚስቱባቸውና የሚያስቱባቸው መንገዶች (የመጨረሻ ክፍል)

…በዳዊት አብርሃም… የግል ሐሳብ በመጽሐፍ ቅዱስ ድጋፍ እንዲያገኝ መጣር ትክክለኛ የክርስቲያን ነገረ መለኮት ምንጩ መጽሐፍ ቅዱስ ነው፡፡ አንዳንዶች ግን የሚፈልጉትን ነገረ መለኮት በራሳቸው ፈልስፈው ሲያበቁ የግል አሳባቸው በመጽሐፍ ቅዱስ ተደጋፊ እንዲሆን ጥቅሶችን ማፈላለግ ይጀምራሉ፡፡ የእነርሱን ሐሳብ  የሚደግም ወይም የሚደግፍ የሚመስል ቃል ሲያገኙ ደስ ተሰኝተው ያንን ያገኙትን አንድ ጥቅስ ደጋግመው ይጠቅሳሉ፡፡ የነርሱን ሐሳብ የሚቃወም ጥቅስ ሲያጋጥማቸው […]

መናፍቃን የሚስቱባቸውና የሚያስቱባቸው መንገዶች (አራተኛ ክፍል)

በዳዊት አብርሃም ጥቅሱን ካጠቃላዩ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነገረ መለኮት (Biblical Theology) አንጻር ለማየት አለመቻል  ትክክለኛ ትምህርተ መለኮት ጥቅሶችን በዘፈቀደ መደርደር አይደለም፡፡ የተደረደሩት ጥቅሶች ከጥንት ከሐዋርያት ጀምሮ በመጣ አመክንዮ ተያይዘው ትርጉም የሚያስገኙበት ዘዴ አለ፡፡ ይህም ትውፊት ይባላል፡፡ ትውፊት የሌላቸው አብያተ ክርስቲያናት የሉም፡፡ ትውፊትን የሚያጥላሉት ፕሮቴስታንቶች እንኳ ከአውሮፓ የተሐድሶ አባቶች ከነማርቲን ሉተር የሚነሣ የአስትምህሮ ቅብብሎሽ አላቸው፡፡ ምንም አስተምህሯቸውን […]

መናፍቃን የሚስቱባቸውና የሚያስቱባቸው መንገዶች (ሦስተኛ ክፍል)

…በዳዊት አብርሃም… ጥቅሱን ከዳራው መነጠል መጽሐፍ ቅዱስ ምንም በመንፈስ ቅዱስ አነሳሽነት የተጻፈ ቢሆንም የተጻፈው ግን በሰዎች ነው፡፡ የተጻፈውም ለሰዎች ነው፤ የተጻፈበት ቋንቋ፣ ቦታና የተወሰነ ጊዜ አለ፡፡ ስለዚህ የአጻጻፉን ባህል፣ በዘመኑ የነበረውን ኹኔታ፣ መጽሐፉ የተጻፈበትን ዓላማ በማወቅና በዚያም ውስጥ የጥቅሱን ትክክለኛ መልእክት በመረዳት መጥቀስ እንጂ እንደመሰለ አንሥቶ መጥቀስ ስሕተት ላይ ይጥላል፡፡

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን