ጥምቀተ እግዚእ፣ የጌታ ጥምቀትበመምህር ፍቃዱ ሳህሌ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከድንግል ማርያም በተወለደ በ፴ ዘመኑ በማየ ዮርዳኖስ፣ በእደ ዮሐንስ መጠመቁ ይታወቃል። በዚህ ጥምቀቱም ወንጌላውያን እንደገለጹት ሰማያት ተከፍተዋል። መተርጉማኑ እንዳስተማሩን ሰማያት በርና መስኮት ኖሯቸው፣ መከፈትና መዘጋትም ኖሮባቸው አይደለም፤ ምሥጢራት ተገለጡ ማለቱ ነው እንጂ። በዕለተ ጥምቀት በዮርዳኖስ ወንዝ የተገለጡት ምሥጢራት በርካታ ናቸው። ዋና ዋናዎቹን ብቻ መርጠን በማሳያነት እናቀርባቸዋለን። ምሥጢረ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-01-18 08:43:462021-01-18 08:43:46ጥምቀተ እግዚእ፣ የጌታ ጥምቀት
“ከተራ”በመ/ር ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ የከተራ በዓል የሚከበረው ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል አንድ ቀን ሲቀረው በዋዜማው ነው፡፡ ይህም ከጌታችን መድኀኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት ጋር የተያያዘ ነው፡፡ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የጥምቀት በዓል አከባበር የሚጀምረው ሁል ጊዜ ጥር ፲ ቀን የከተራን በዓል ከማክበር ነው፡፡ በዚህ ዕለት ታቦታቱ ወደ ተዘጋጀላቸው የማደሪያ ቦታ በልዩ ድምቀት በዝማሬ ታጅበው […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-01-18 08:31:012021-01-18 08:31:01“ከተራ”
“የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ” (፩ኛዮሐ.፫፥፰)በመ/ር ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ ክፍል ሁለት ለስም አጠራሩ ክብር ምስጋና ይድረሰውና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ የመገለጡ (ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም የመወለዱ) ነገር እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ወፍ ዘራሽ ድንገት የሆነ አይደለም፡፡ አዳምና ሔዋን ከገነት ከተሰደደ በኋላ ተከትሎ እግዚአብሔርን ያህል አምላክ፣ ልጅነትን ያህል ጸጋ፣ ገነትን ያህል ቦታ አጥተን እንዴት መኖር ይቻለናል ብለው ስለ በደላቸው ንስሓ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-01-16 10:49:392021-01-16 10:49:39“የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ” (፩ኛዮሐ.፫፥፰)
ጥምቀተ እግዚእ፣ የጌታ ጥምቀት
በመምህር ፍቃዱ ሳህሌ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከድንግል ማርያም በተወለደ በ፴ ዘመኑ በማየ ዮርዳኖስ፣ በእደ ዮሐንስ መጠመቁ ይታወቃል። በዚህ ጥምቀቱም ወንጌላውያን እንደገለጹት ሰማያት ተከፍተዋል። መተርጉማኑ እንዳስተማሩን ሰማያት በርና መስኮት ኖሯቸው፣ መከፈትና መዘጋትም ኖሮባቸው አይደለም፤ ምሥጢራት ተገለጡ ማለቱ ነው እንጂ። በዕለተ ጥምቀት በዮርዳኖስ ወንዝ የተገለጡት ምሥጢራት በርካታ ናቸው። ዋና ዋናዎቹን ብቻ መርጠን በማሳያነት እናቀርባቸዋለን። ምሥጢረ […]
“ከተራ”
በመ/ር ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ የከተራ በዓል የሚከበረው ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል አንድ ቀን ሲቀረው በዋዜማው ነው፡፡ ይህም ከጌታችን መድኀኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት ጋር የተያያዘ ነው፡፡ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የጥምቀት በዓል አከባበር የሚጀምረው ሁል ጊዜ ጥር ፲ ቀን የከተራን በዓል ከማክበር ነው፡፡ በዚህ ዕለት ታቦታቱ ወደ ተዘጋጀላቸው የማደሪያ ቦታ በልዩ ድምቀት በዝማሬ ታጅበው […]
“የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ” (፩ኛዮሐ.፫፥፰)
በመ/ር ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ ክፍል ሁለት ለስም አጠራሩ ክብር ምስጋና ይድረሰውና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ የመገለጡ (ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም የመወለዱ) ነገር እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ወፍ ዘራሽ ድንገት የሆነ አይደለም፡፡ አዳምና ሔዋን ከገነት ከተሰደደ በኋላ ተከትሎ እግዚአብሔርን ያህል አምላክ፣ ልጅነትን ያህል ጸጋ፣ ገነትን ያህል ቦታ አጥተን እንዴት መኖር ይቻለናል ብለው ስለ በደላቸው ንስሓ […]