የግቢ ጉባኤደረጃ ሦስት ተተኪ መምህራን ሥልጠና ተጀመረ

የማኅበረ ቅዱሳን ግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ማሰተባበሪያ ከየማእከላት ለተውጣጡ 45 መምህራን የደረጃ ሦስት ሥልጠናን ከነሐሴ 28 እስከ ጳጉሜን 2 ቀን 2016 ዓ.ም ድረሰ በመስጠት ላይ ይገኛል። በዚህ ሥልጠናም:- ትምህርተ ሃይማኖት፥ አንጻራዊ ትምህርተ ሃይማኖት፥ ነገረ ድኅነት፥ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ፥ የአንድምተ ወንጌል አጠናን ስልት፥ ነገረ አበው፥ አርአያነት ያለው የመምህራን ሕይወት እና ሌሎችም ርእሰ ጉዳዮች ላይ በማተኮር ሥልጠናው እየተሰጠ ይገኛል።

0 replies

Leave a Reply

Want to join the discussion?
Feel free to contribute!

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *