• እንኳን በደኅና መጡ !

“በዐዋቂ ልጅ ሀገር ትጸናለች” (ሲራ.፲፮፥፬)

የአንድ ሀገር ቋሚ ሀብቶቿ ልጆችዋ ናቸው፡፡ ሕዝብ ሀገር ወዳድና ጠንካራ ሲሆን አነዋወሩን ከመቀየር ጀምሮ የሀገሩን ታሪክ በወርቃማ ቀለም መጻፍ ይችላል፡፡ እንዲህ ያለው ተስፋ ብዙውን ጊዜ በአዳጊ ሀገሮች ለወጣቶች ይሰጣል፡፡ ይህ የሚሆነው በብዙ ሀገሮች ውስጥ ከፍተኛውን የነዋሪ ቁጥር ከሚይዙት ውስጥ ሕፃናትና ወጣቶች በመሆናቸው እና በአባቶች ፈንታ አገር የሚረከቡም ጭምር በመሆናቸው ነው፡፡ በሀገራችን ኢትዮጵያም ይህን ከፍተኛ ቁጥር […]

መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! በሀገር ውስጥና በውጭ የምትገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናንና ምእመናት፣ እንዲሁም ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት በሙሉ! የይቅርታ ባለቤት የሆነው እግዚአብሔር አምላካችን እንኳን ለድንግል ማርያም ጾመ ፍልሰታ በሰላም አደረሳችሁ!! “ወሣህሉኒ ለትውልደ ትውልድ ለእለ ይፈርሕዎ፣ ይቅርታው ለሚፈሩት ለልጅ ልጅ ነው” (ሉቃ.፩፥፶)፡፡ ይህ ኃይለ ቃል የቅዱስ መጽሐፍ ቀዋሚ ምሰሶ ሆኖ በብዙ […]

ውጣ ውረድ

በእንዳለ ደምስስ ከአርሲ ነገሌ አምስት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከሚገኘው የአቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን መጠለያ ውስጥ ከአንድ መቶ ያልበለጥን ኦርቶዶክሳውያን ክርስቲያኖች ሰሞኑን “መንደራችንን ከክርስቲያኖች የማጽዳት ዘመቻ” በሚል በጽንፈኛ አክራሪ ሙስሊሞች በተከሠተ ወረራ መሰል ዘመቻ ተፈናቅለን ተጠልለናል፡፡ መኖሪያ ቤቶቻችን ተቃጥለዋል፣ ንብረቶቻችን ወድመዋል፣ ከጥቂት አባወራዎች በስተቀር አባቶቻችን ታርደዋል፡፡ በእግዚአብሔር ቸርነት የተረፍነው ቤት ንብረታችንን ጥለን ራሳችንን ለማዳን […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን