“ከተራ”በመ/ር ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ የከተራ በዓል የሚከበረው ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል አንድ ቀን ሲቀረው በዋዜማው ነው፡፡ ይህም ከጌታችን መድኀኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት ጋር የተያያዘ ነው፡፡ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የጥምቀት በዓል አከባበር የሚጀምረው ሁል ጊዜ ጥር ፲ ቀን የከተራን በዓል ከማክበር ነው፡፡ በዚህ ዕለት ታቦታቱ ወደ ተዘጋጀላቸው የማደሪያ ቦታ በልዩ ድምቀት በዝማሬ ታጅበው […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-01-18 08:31:012021-01-18 08:31:01“ከተራ”
“የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ” (፩ኛዮሐ.፫፥፰)በመ/ር ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ ክፍል ሁለት ለስም አጠራሩ ክብር ምስጋና ይድረሰውና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ የመገለጡ (ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም የመወለዱ) ነገር እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ወፍ ዘራሽ ድንገት የሆነ አይደለም፡፡ አዳምና ሔዋን ከገነት ከተሰደደ በኋላ ተከትሎ እግዚአብሔርን ያህል አምላክ፣ ልጅነትን ያህል ጸጋ፣ ገነትን ያህል ቦታ አጥተን እንዴት መኖር ይቻለናል ብለው ስለ በደላቸው ንስሓ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-01-16 10:49:392021-01-16 10:49:39“የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ” (፩ኛዮሐ.፫፥፰)
ግዝረትግዝረት ማለት መገረዝ(ከሸለፈት ነጻ መሆን) ማለት ነው፡፡ የተጀመረውም በአበ ብዙኃን አብርሃም ነው፡፡ “በእኔና በአንተ መካከል ከአንተም በኋላ በዘርህ መካከል የምትጠብቋት ቃል ኪዳኔ ይህች ናት፣ ከእናንተ ወንድ ሁሉ ይገረዝ፡፡ የሰውነታችሁን ቍልፈት ትገረዛላችሁ፣ በእኔና በእናንተም መካከል ላለውም ቃል ኪዳን ምልክት ይሆናል፡፡ ሕፃኑንም በስምንተኛው ቀን ትገርዙታላችሁ”(ዘፍ.፲፯.፲) በማለት እግዚአብሔር ለአብርሃም ቃል ኪዳኑን ይጠብቅ ዘንድ፣ ከእርሱም በኋላ የሚመጣው ትውልድ ይህንን […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-01-15 09:48:012021-01-15 09:48:01ግዝረት
“ከተራ”
በመ/ር ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ የከተራ በዓል የሚከበረው ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል አንድ ቀን ሲቀረው በዋዜማው ነው፡፡ ይህም ከጌታችን መድኀኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት ጋር የተያያዘ ነው፡፡ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የጥምቀት በዓል አከባበር የሚጀምረው ሁል ጊዜ ጥር ፲ ቀን የከተራን በዓል ከማክበር ነው፡፡ በዚህ ዕለት ታቦታቱ ወደ ተዘጋጀላቸው የማደሪያ ቦታ በልዩ ድምቀት በዝማሬ ታጅበው […]
“የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ” (፩ኛዮሐ.፫፥፰)
በመ/ር ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ ክፍል ሁለት ለስም አጠራሩ ክብር ምስጋና ይድረሰውና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ የመገለጡ (ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም የመወለዱ) ነገር እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ወፍ ዘራሽ ድንገት የሆነ አይደለም፡፡ አዳምና ሔዋን ከገነት ከተሰደደ በኋላ ተከትሎ እግዚአብሔርን ያህል አምላክ፣ ልጅነትን ያህል ጸጋ፣ ገነትን ያህል ቦታ አጥተን እንዴት መኖር ይቻለናል ብለው ስለ በደላቸው ንስሓ […]
ግዝረት
ግዝረት ማለት መገረዝ(ከሸለፈት ነጻ መሆን) ማለት ነው፡፡ የተጀመረውም በአበ ብዙኃን አብርሃም ነው፡፡ “በእኔና በአንተ መካከል ከአንተም በኋላ በዘርህ መካከል የምትጠብቋት ቃል ኪዳኔ ይህች ናት፣ ከእናንተ ወንድ ሁሉ ይገረዝ፡፡ የሰውነታችሁን ቍልፈት ትገረዛላችሁ፣ በእኔና በእናንተም መካከል ላለውም ቃል ኪዳን ምልክት ይሆናል፡፡ ሕፃኑንም በስምንተኛው ቀን ትገርዙታላችሁ”(ዘፍ.፲፯.፲) በማለት እግዚአብሔር ለአብርሃም ቃል ኪዳኑን ይጠብቅ ዘንድ፣ ከእርሱም በኋላ የሚመጣው ትውልድ ይህንን […]