• እንኳን በደኅና መጡ !

ሱባዔያችን በረከት የሚያሰጥ ይሁን

እንኳን ለእመቤታችን የትንሣኤና ዕርገት በዓል በሰላም አደረሳችሁ – አደረሰን፡፡ በእንዳለ ደምስስ ከነሐሴ አንድ ቀን ጀምሮ ኦርቶዶክሳውያን ሁሉ ከእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በረከት እናገኝ ዘንድ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከደነገገቻቸው ሰባቱ አጽዋማት መካከል ፍልሰታ ለማርያም ጾምን ስንጾም ቆይተናል፡፡ ከጾሙ ጋር ተያይዞ አንዳንድ ሥርዓት ሊበጅላቸውና “ሳይቃጠል በቅጠል” እንዲሉ አበው ሊስተካከል ይገባል ያልኩትን በሐመር መጽሔት ፳፻፲፩ ዓ.ም መንገደኛው ዓምድ […]

በዓለ ደብረ ታቦር

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓት መሠረት በወርሐ ነሐሴ ከሚከበሩ በዓላት መካከል አንዱ የደብረ ታቦር በዓል ነው፡፡ ይህንንም አስመልከቶ ቅዱስ ወንጌል ሲነግረን፡- ጌታችን ኢየሱስም ወደ ፊልጶስ ቂሣሪያ ሀገር በደረሰ ጊዜ ደቀ መዛሙርቱን “የሰውን ልጅ ማን ይሉታል?” ብሎ ጠየቃቸው፡፡ እነርሱም “መጥምቁ ዮሐንስ ነው የሚሉ አሉ፣ ሌሎችም ኤልያስ፣ ሌሎችም ኤርምያስ ወይም ከነቢያት አንዱ ነው ይላሉ” አሉት፡፡ እርሱም […]

ሕይወት ከግቢ ጉባኤ በኋላ

በእንዳለ ደምስስ ማኅበረ ቅዱሳን ላለፉት ሠላሳ ዓመታት በመላው ዓለም በሚገኙ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የግቢ ጉባኤያትን በመመሥረት ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶች ስለ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ፣ ዶግማ እና ቀኖና እንዲሁም ሥርዓት እንዲያውቁ፣ ራሳቸውንም ከከፉ በመጠበቅ መንፈሳዊ ሕይወታቸውን ማነጽ እንዲችሉ አገልገሎቱን በማጠናከር ከፍተኛ ሥራ ሲሠራ ቆይቷል፡፡ በእነዚህም ዘመናት በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ተማሪዎችን አስተምሮ በአባቶች ቡራኬ ማስመረቅ የቻለ ሲሆን፤ ተመርቀው […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን