“ዳግመኛ ልትወለዱ ይገባችኋል” (ዮሐ. ፫፥፯)ይህንን ቃል የተናገረው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአይሁድ መምህር ለሆነው ኒቆዲሞስ በጥምቀት ዳግመኛ ያልተወለደ የእግዚአብሔርን መንግሥት ሊወርስ እንደማይችል ባስረዳበት ትምህርቱ ነው፡፡ ኒቆዲሞስ ምንም እንኳን የአይሁድ መምህር ቢሆንም ምሥጢሩን እያመሠጠረ የኦሪትን ትምህርት ቢያስተምርም ስለ ዳግም መወለድ ምሥጢር ተሠውሮበት ጌታችንን ተደጋጋሚ ጥያቄዎችን ሲጠይቅ እንመለከታለን፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በምድር ላይ ለሠላሳ ሦስት ዓመት ከሦስት ወር ሲመላለስ ኢአማንያንን […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-04-03 10:26:502023-04-03 10:27:09“ዳግመኛ ልትወለዱ ይገባችኋል” (ዮሐ. ፫፥፯)
የማኅበረ ቅዱሳን ቁ. ፩ አማርኛ መዝሙር በእንግሊዝኛ ቋንቋ ተዘጋጀRead more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/2211-1.jpg 199 199 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-03-30 08:29:112023-04-03 12:20:41የማኅበረ ቅዱሳን ቁ. ፩ አማርኛ መዝሙር በእንግሊዝኛ ቋንቋ ተዘጋጀ
“የእግዚአብሔር ቀን እንደ ሌባ ድንገት ትመጣለች” (፪ጴጥ ፫፡፲)መ/ር ቢትወደድ ወርቁ በቤተ ክርስቲያን የሚከበሩ በዓላት በሙሉ ኃላፍያትን የሚያስታውሱና እነርሱንም በማሰብና በማክበር በረከት የሚገኝባቸው ሲሆኑ የደብረ ዘይት በዓል ግን ገና ያልተፈጸመውና ወደፊት ሊፈጸም ያለው ምጽአተ ክርስቶስ የሚታሰብበት በዓል ነው፡፡ ምጽአተ ክርስቶስ ማስተዋል የተሰጣቸው የሰው ልጆች የመጨረሻውን ፍርድ ከእግዚአብሔር ዘንድ የሚቀበሉበት፣ ሰማይና ምድር የሚያልፉበት፣ መንግሥተ ሰማያት የምትገለጥበት ነው፡፡ ፃድቃን “እናንተ የአባቴ ቡሩካን ዓለም ሳይፈጠር የተዘጋጀላችሁን […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-03-20 07:34:372023-03-21 09:10:50“የእግዚአብሔር ቀን እንደ ሌባ ድንገት ትመጣለች” (፪ጴጥ ፫፡፲)
“ዳግመኛ ልትወለዱ ይገባችኋል” (ዮሐ. ፫፥፯)
ይህንን ቃል የተናገረው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአይሁድ መምህር ለሆነው ኒቆዲሞስ በጥምቀት ዳግመኛ ያልተወለደ የእግዚአብሔርን መንግሥት ሊወርስ እንደማይችል ባስረዳበት ትምህርቱ ነው፡፡ ኒቆዲሞስ ምንም እንኳን የአይሁድ መምህር ቢሆንም ምሥጢሩን እያመሠጠረ የኦሪትን ትምህርት ቢያስተምርም ስለ ዳግም መወለድ ምሥጢር ተሠውሮበት ጌታችንን ተደጋጋሚ ጥያቄዎችን ሲጠይቅ እንመለከታለን፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በምድር ላይ ለሠላሳ ሦስት ዓመት ከሦስት ወር ሲመላለስ ኢአማንያንን […]
የማኅበረ ቅዱሳን ቁ. ፩ አማርኛ መዝሙር በእንግሊዝኛ ቋንቋ ተዘጋጀ
“የእግዚአብሔር ቀን እንደ ሌባ ድንገት ትመጣለች” (፪ጴጥ ፫፡፲)
መ/ር ቢትወደድ ወርቁ በቤተ ክርስቲያን የሚከበሩ በዓላት በሙሉ ኃላፍያትን የሚያስታውሱና እነርሱንም በማሰብና በማክበር በረከት የሚገኝባቸው ሲሆኑ የደብረ ዘይት በዓል ግን ገና ያልተፈጸመውና ወደፊት ሊፈጸም ያለው ምጽአተ ክርስቶስ የሚታሰብበት በዓል ነው፡፡ ምጽአተ ክርስቶስ ማስተዋል የተሰጣቸው የሰው ልጆች የመጨረሻውን ፍርድ ከእግዚአብሔር ዘንድ የሚቀበሉበት፣ ሰማይና ምድር የሚያልፉበት፣ መንግሥተ ሰማያት የምትገለጥበት ነው፡፡ ፃድቃን “እናንተ የአባቴ ቡሩካን ዓለም ሳይፈጠር የተዘጋጀላችሁን […]