“ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁ “(ኤፌ ፭፥፲፮)አዲሱ ዓመትን ለመሸጋገር በነፍስ ወከፍ አሰፍስፈንናል ምኑን ጥለን ምኑን አንጠልጥለን እንደምንሸጋገር ግን ብዙዎቻችን አናውቅም፤ ምናልባት ጥቂቶች ለባውያን (ልባሞች) ያውቁ ይሆናል:: ይህም ሲባል ባለፈው ዘመን ካከናወኑት ተግባር መካከል ወደ ኋላ የጎተታቸውንና ከዘመን ጋር ያጋጫቸውን ክፉ ነገር ትተው ወደ ፊት እንዲራመዱ ያደረጋቸውን፤ ከዘመን ጋር ያፋቀራቸውን ደግ ደጉን ይዘው መሸጋገርን ማለት ነው፡፡ ወይም ባለፈው ዘመን ከክፉ ሥራና ከስንፍና […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-09-10 08:19:422022-09-10 08:20:16“ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁ “(ኤፌ ፭፥፲፮)
የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ የአዲስ ዓመት ቃለ በረከትቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በበዓለ ርእሰ ዐውደ ዓመት ዘዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወአምስቱ ዓመተ ምሕረት፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡ -በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፣ -ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፣ -የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፣ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/2222.jpg 177 284 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-09-10 07:23:322022-09-10 07:29:58የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ የአዲስ ዓመት ቃለ በረከት
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሩፋኤልበጳጉሜን ወር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ከሚከበሩ በዓላት አንዱ የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሩፋኤል ዓመታዊ በዓል ነው፡፡ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሩፋኤል ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት አንዱ ነው፡፡ “ከከበሩ ከሰባቱ አለቆች አንዱ አለቃ እኔ ሩፋኤል ነኝ” እንዲል፡፡ (ጦቢ. ፲፪፥፲፭) ቅድስት ቤተ ክርስቲያንም ይህንን መሠረት አድርጋ ጳጉሜን ፫ ቀን በየዓመቱ በዓሉን ታከብራለች፡፡ በዓሉን የምናከብርበት ምክንያት በድርሳነ ሩፋኤል […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-09-08 12:24:202022-09-08 12:24:20ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሩፋኤል
“ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁ “(ኤፌ ፭፥፲፮)
አዲሱ ዓመትን ለመሸጋገር በነፍስ ወከፍ አሰፍስፈንናል ምኑን ጥለን ምኑን አንጠልጥለን እንደምንሸጋገር ግን ብዙዎቻችን አናውቅም፤ ምናልባት ጥቂቶች ለባውያን (ልባሞች) ያውቁ ይሆናል:: ይህም ሲባል ባለፈው ዘመን ካከናወኑት ተግባር መካከል ወደ ኋላ የጎተታቸውንና ከዘመን ጋር ያጋጫቸውን ክፉ ነገር ትተው ወደ ፊት እንዲራመዱ ያደረጋቸውን፤ ከዘመን ጋር ያፋቀራቸውን ደግ ደጉን ይዘው መሸጋገርን ማለት ነው፡፡ ወይም ባለፈው ዘመን ከክፉ ሥራና ከስንፍና […]
የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ የአዲስ ዓመት ቃለ በረከት
ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በበዓለ ርእሰ ዐውደ ዓመት ዘዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወአምስቱ ዓመተ ምሕረት፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡ -በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፣ -ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፣ -የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፣ […]
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሩፋኤል
በጳጉሜን ወር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ከሚከበሩ በዓላት አንዱ የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሩፋኤል ዓመታዊ በዓል ነው፡፡ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሩፋኤል ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት አንዱ ነው፡፡ “ከከበሩ ከሰባቱ አለቆች አንዱ አለቃ እኔ ሩፋኤል ነኝ” እንዲል፡፡ (ጦቢ. ፲፪፥፲፭) ቅድስት ቤተ ክርስቲያንም ይህንን መሠረት አድርጋ ጳጉሜን ፫ ቀን በየዓመቱ በዓሉን ታከብራለች፡፡ በዓሉን የምናከብርበት ምክንያት በድርሳነ ሩፋኤል […]