የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች ከምረቃ በኋላ የሚያጋጥሟቸው ፈተናዎችበመ/ር ተመስገን ዘገየ ክፍል ፩ ፈተና በቤተ ክርስቲያናችን እምነት፣ ሥርዓት፣ ቀኖናና ትውፊት መሠረት በምናደርገው መንፈሳዊ ጉዞ ውስጥ ዓላማችንን ለማደናቀፍ ከተለያዩ አካላትና አቅጣጫ የሚገጥመን መሰናክል ወይም እንቅፋት ነው፡፡ ፈተና ከየትም አቅጣጫና አካባቢ ወይም ምክንያት ይምጣ በውስጡ ግን ዓላማ ይኖረዋል።ቅዱስ ያዕቆብ “በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፡፡ ከተፈተነ በኋላ ለሚወዱት ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን የሕይወት አክሊል ይቀበላልና፡፡ ማንም […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-07-04 13:00:012023-07-04 13:00:55የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች ከምረቃ በኋላ የሚያጋጥሟቸው ፈተናዎች
መንፈሳዊ ወጣትበእንዳለ ደምስስ የሰው ልጅ ሕይወት በዐራቱ የዕድሜ ክልል ይከፋፈላል፡፡ ይኸውም የሕፃንነት፣ የወጣትነት፣ የጎልማሳነትና የእርግና ዘመናት ተብለው ይታወቃሉ፡፡ ከእነዚህም ውስጥ የወጣትነት የዕድሜ ክልል በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን አስተምሮ መሠረት ከሃያ እስከ ዐርባ ዓመት ያለውን ዕድሜ የያዘ ነው፡፡ ቅዱሳት መጻሕፍት እነዚህን የሰው ልጅ የተፈጥሮ ባሕርያት በአራቱ ባሕርያተ ሥጋ ማለትም በነፋስ፤ በእሳት፤ በውኃና በመሬት ሲመስሏቸው አምስተኛ ነፍስን ጨምሮ በአንድ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-06-27 13:44:202023-06-27 13:44:20መንፈሳዊ ወጣት
ሕንጸተ ቤተ ክርስቲያንበኬልቄዶን አውራጃ በቂሣርያ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን ያለ እንጨት፣ ያለ ጭቃና ያለ ውኃ በሰኔ ፳ ቀን ጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሦስት ድንጋዮች ቤተ ክርስቲያን ያነጸበት ዕለት የከበረ በዓል ነው፡፡ ይህም የሆነው ቅዱስ ጳውሎስና ቅዱስ በርናባስ ወደ ፊልጵስዩስ ገብተው በክርስቶስ ስም አሳምነው ብዙ አሕዛብን ካጠመቁ በኋላ ቤተ ክርስቲያን ሊሠሩላቸው ፈልገው በተነሡበት ጊዜ ነበር፡፡ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-06-27 13:38:592023-06-27 13:38:59ሕንጸተ ቤተ ክርስቲያን
የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች ከምረቃ በኋላ የሚያጋጥሟቸው ፈተናዎች
በመ/ር ተመስገን ዘገየ ክፍል ፩ ፈተና በቤተ ክርስቲያናችን እምነት፣ ሥርዓት፣ ቀኖናና ትውፊት መሠረት በምናደርገው መንፈሳዊ ጉዞ ውስጥ ዓላማችንን ለማደናቀፍ ከተለያዩ አካላትና አቅጣጫ የሚገጥመን መሰናክል ወይም እንቅፋት ነው፡፡ ፈተና ከየትም አቅጣጫና አካባቢ ወይም ምክንያት ይምጣ በውስጡ ግን ዓላማ ይኖረዋል።ቅዱስ ያዕቆብ “በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፡፡ ከተፈተነ በኋላ ለሚወዱት ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን የሕይወት አክሊል ይቀበላልና፡፡ ማንም […]
መንፈሳዊ ወጣት
በእንዳለ ደምስስ የሰው ልጅ ሕይወት በዐራቱ የዕድሜ ክልል ይከፋፈላል፡፡ ይኸውም የሕፃንነት፣ የወጣትነት፣ የጎልማሳነትና የእርግና ዘመናት ተብለው ይታወቃሉ፡፡ ከእነዚህም ውስጥ የወጣትነት የዕድሜ ክልል በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን አስተምሮ መሠረት ከሃያ እስከ ዐርባ ዓመት ያለውን ዕድሜ የያዘ ነው፡፡ ቅዱሳት መጻሕፍት እነዚህን የሰው ልጅ የተፈጥሮ ባሕርያት በአራቱ ባሕርያተ ሥጋ ማለትም በነፋስ፤ በእሳት፤ በውኃና በመሬት ሲመስሏቸው አምስተኛ ነፍስን ጨምሮ በአንድ […]
ሕንጸተ ቤተ ክርስቲያን
በኬልቄዶን አውራጃ በቂሣርያ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን ያለ እንጨት፣ ያለ ጭቃና ያለ ውኃ በሰኔ ፳ ቀን ጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሦስት ድንጋዮች ቤተ ክርስቲያን ያነጸበት ዕለት የከበረ በዓል ነው፡፡ ይህም የሆነው ቅዱስ ጳውሎስና ቅዱስ በርናባስ ወደ ፊልጵስዩስ ገብተው በክርስቶስ ስም አሳምነው ብዙ አሕዛብን ካጠመቁ በኋላ ቤተ ክርስቲያን ሊሠሩላቸው ፈልገው በተነሡበት ጊዜ ነበር፡፡ […]