• እንኳን በደኅና መጡ !

ክርስቲያናዊ ሕይወት ከግቢ ጉባኤያት በኋላ

በመ/ር ተመስገን ዘገዬ የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች ከብዙ ውጣ ውረድ ማለትም ዓለማዊና መንፈሳዊ ትምህርታቸውን በአግባቡ ከተማሩ በኋላ ተመርቀው ሲወጡ እንዴት መኖር እንደለባቸውና ምን ማድረግ እንደሚገባቸው በዚህ ጽሑፍ ለማሳየት እንሞክራለን፦ ፩. ከወንድሞች ጋር በኅብረት መኖር  የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች ከምረቃ በኋላ በተሰማሩበት ሁሉ ከማኅበረሰቡ ጋር በኅብረት መኖሩ መልካም ነው፡፡ ክርስትና የኅብረት እንጂ የብቸኝነት ሩጫ አይደለችም፡፡ መጽሐፍም «ወንድሞች በሕብረት […]

የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች ከምረቃ በኋላ የሚያጋጥሟቸው ፈተናዎች

በመ/ር ተመስገን ዘገዬ ክፍል ፪ የተከበራችሁ የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎቻችን በክፍል አንድ ዝግጅታችን ከምረቃ በኋላ የሚያጋጥሙ ፈተናዎችን በተመለከተ ሦስት ነጥቦችን ማቅረባችን ይታወሳል፡፡ እነዚህም፡- እንደተመረቁ ሥራ አለመያዝ፣ አለመረጋጋት እና መወሰን የሚሉ ነጥቦችን አይተናል፡፡ ቀጣዩቹን ነጥቦች ደግሞ በክፍል ሁለት እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡ ክርስትናም በእምነት እያደጉ እየጠነከሩ የሚጓዙበት ሕይወት እንጂ ባለህበት እርገጥ ዓይነት አይደለም፡፡ አንድ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተመራቂ ከትናንት  […]

“ወብዙኃን ይትፌሥሑ በልደቱ፤ በመወለዱም ብዙዎች ደስ ይላቸዋል” (ሉቃ. ፩፥፲፬)

መ/ር እንዳልካቸው ንዋይ ይህን ቃል የተናገረው የእግዚአብሔር መልአክ ለካህኑ ዘካርያስ ነው፡፡ የጻፈልንም ከአራቱ ወንጌላውያን አንዱ የሆነው ቅዱስ ሉቃስ ነው፡፡ ይህ ቃል የተነገረለትም የካህኑ ዘካርያስና የኤልሳቤጥ ልጅ የሆነው መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ነው፡፡ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ አባቱ ዘካርያስ እናቱ ኤልሳቤጥ ይባላሉ፡፡ ቅዱስ ዮሐንስን እስኪወልዱ ድረስ በመካንነት (ያለ ልጅ) ኖረዋል፡፡ ጻድቃን መካን ሆነው የሚቆዩበት ጊዜ አለ፤ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን