ንስሓ አባቶችና የግቢ ጉባኤያት አገልግሎትዲ/ን ኢያሱ መስፍን የግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ወጣቱን ወደ መንፈሳዊ ልዕልና ለማድረስ የሚደረግ ውጣ ውረድ የበዛበት ጉዞ ነው። ለዚህም የጉዞው ተሳታፊዎች እና ጉዞውን የተቃና ለማድረግ ከፊት የሚቀድሙ መሪዎች የአገልግሎት ተነሳሽነትና ቁርጠኝነት ለውጤቱ ማማር ትልቁን ድርሻ ይወስዳሉ፡፡ በየጊዜው የግቢ ጉባኤያትን አገልግሎት የሚረከቡ ወጣቶች በሚኖራቸው ዕውቀት፣ መረዳት እና ትጋት ልክ አገልግሎቱን ለማስኬድ እንዲሁም ከታለመለት ግብ ለማድረስ መጣራቸው አያጠራጥርም። […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-11-11 13:03:372022-11-11 13:03:37ንስሓ አባቶችና የግቢ ጉባኤያት አገልግሎት
ኦርቶዶክሳዊ ትውፊትዓለማየሁ ገብሩ ትውፊት ማለት አወፈየ ከሚለው የግእዝ ግሥ የመጣ ሲሆን ውርስ፣ ቅብብል ተብሎ ይተረጎማል፡፡ ትውፊት ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ትምህርቶቿን ጠንቅቃ ከያዘችበት እና ልጆቿንም ከምትመራባቸው ሦስቱ የመሠረተ እምነት ምንጮች ውስጥ አንደኛው ነው፡፡ የቤተ ክርስቲያን መሠረተ እምነት ተብለው የሚጠቀሱት፡- ዶግማ፣ ቀኖና እና ትውፊት ሲሆኑ እነዚህ መሠረቶች ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ሳትለወጥና ሳትበረዝ እንደ ደመቀች ከትውልድ ወደ ትውልድ እንድትተላለፍ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-11-08 09:25:322022-11-08 09:25:32ኦርቶዶክሳዊ ትውፊት
“ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁ።” (ኤፌ. ፭፥፲፮)ዲ/ን በረከት አዝመራው መግቢያ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንዳስተማረን “ቤተ ክርስቲያን ከዓለም ናት፤ በዓለም ውስጥም ትኖራለች፤ ነገር ግን ዓለማዊ አይደለችም”፡፡ (ዮሐ.፲፯፥፲፮) ለመሆኑ ጌታ ከቤተ ክርስቲያን በተቃራኒ ያቆማት “ዓለም” ምንድር ናት? ኦርቶዶክሳዊ ክርስትናችን ከዓለም ጋር የሚቃረንባቸው ዕሴቶቹ ምን ምን ናቸው? በዓለም ስንኖር ክርስትናችንን ሳንጎዳ ለመኖር ምን እናድርግ? በዚህ ጽሑፋችን እነዚህን ነጥቦች በአጭሩ ለማየት እንሞክራለን፡፡ ሀ. ዘረኝነትን […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-11-07 12:52:122022-11-08 09:27:57“ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁ።” (ኤፌ. ፭፥፲፮)
ንስሓ አባቶችና የግቢ ጉባኤያት አገልግሎት
ዲ/ን ኢያሱ መስፍን የግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ወጣቱን ወደ መንፈሳዊ ልዕልና ለማድረስ የሚደረግ ውጣ ውረድ የበዛበት ጉዞ ነው። ለዚህም የጉዞው ተሳታፊዎች እና ጉዞውን የተቃና ለማድረግ ከፊት የሚቀድሙ መሪዎች የአገልግሎት ተነሳሽነትና ቁርጠኝነት ለውጤቱ ማማር ትልቁን ድርሻ ይወስዳሉ፡፡ በየጊዜው የግቢ ጉባኤያትን አገልግሎት የሚረከቡ ወጣቶች በሚኖራቸው ዕውቀት፣ መረዳት እና ትጋት ልክ አገልግሎቱን ለማስኬድ እንዲሁም ከታለመለት ግብ ለማድረስ መጣራቸው አያጠራጥርም። […]
ኦርቶዶክሳዊ ትውፊት
ዓለማየሁ ገብሩ ትውፊት ማለት አወፈየ ከሚለው የግእዝ ግሥ የመጣ ሲሆን ውርስ፣ ቅብብል ተብሎ ይተረጎማል፡፡ ትውፊት ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ትምህርቶቿን ጠንቅቃ ከያዘችበት እና ልጆቿንም ከምትመራባቸው ሦስቱ የመሠረተ እምነት ምንጮች ውስጥ አንደኛው ነው፡፡ የቤተ ክርስቲያን መሠረተ እምነት ተብለው የሚጠቀሱት፡- ዶግማ፣ ቀኖና እና ትውፊት ሲሆኑ እነዚህ መሠረቶች ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ሳትለወጥና ሳትበረዝ እንደ ደመቀች ከትውልድ ወደ ትውልድ እንድትተላለፍ […]
“ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁ።” (ኤፌ. ፭፥፲፮)
ዲ/ን በረከት አዝመራው መግቢያ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንዳስተማረን “ቤተ ክርስቲያን ከዓለም ናት፤ በዓለም ውስጥም ትኖራለች፤ ነገር ግን ዓለማዊ አይደለችም”፡፡ (ዮሐ.፲፯፥፲፮) ለመሆኑ ጌታ ከቤተ ክርስቲያን በተቃራኒ ያቆማት “ዓለም” ምንድር ናት? ኦርቶዶክሳዊ ክርስትናችን ከዓለም ጋር የሚቃረንባቸው ዕሴቶቹ ምን ምን ናቸው? በዓለም ስንኖር ክርስትናችንን ሳንጎዳ ለመኖር ምን እናድርግ? በዚህ ጽሑፋችን እነዚህን ነጥቦች በአጭሩ ለማየት እንሞክራለን፡፡ ሀ. ዘረኝነትን […]