“የእግዚአብሔር ቀን እንደ ሌባ ድንገት ትመጣለች” (፪ጴጥ ፫፡፲)መ/ር ቢትወደድ ወርቁ በቤተ ክርስቲያን የሚከበሩ በዓላት በሙሉ ኃላፍያትን የሚያስታውሱና እነርሱንም በማሰብና በማክበር በረከት የሚገኝባቸው ሲሆኑ የደብረ ዘይት በዓል ግን ገና ያልተፈጸመውና ወደፊት ሊፈጸም ያለው ምጽአተ ክርስቶስ የሚታሰብበት በዓል ነው፡፡ ምጽአተ ክርስቶስ ማስተዋል የተሰጣቸው የሰው ልጆች የመጨረሻውን ፍርድ ከእግዚአብሔር ዘንድ የሚቀበሉበት፣ ሰማይና ምድር የሚያልፉበት፣ መንግሥተ ሰማያት የምትገለጥበት ነው፡፡ ፃድቃን “እናንተ የአባቴ ቡሩካን ዓለም ሳይፈጠር የተዘጋጀላችሁን […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-03-20 07:34:372023-03-21 09:10:50“የእግዚአብሔር ቀን እንደ ሌባ ድንገት ትመጣለች” (፪ጴጥ ፫፡፲)
“በሃይማኖት ጽኑ” (፩.ቆሮ. ፲፮፡፲፫)መ/ር ቢትወደድ ወርቁ “ሃይማኖት” የሚለው ቃል ሃይመነ፣ አሳመነ ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም፦ ማመን መታመን፣ አመኔታ ማለት ነው። ይኸውም ቅድመ ዓለም ከሁሉ በፊት የነበረ ፍጥረታትን የፈጠረ፤ ዓለምን ፈጥሮ የሚገዛ፤ ዓለምንም አሳልፎ የሚኖር፤ ለእርሱ ግን አስገኝ አሳላፊ የሌለው፤ በአንድነት በሦስትነት ያለ ሁሉን ቻይ አምላክ እንዳለ ማመን ነው። (ሮሜ ፲፥፱) አንዳንድ ሰዎች “ሃይማኖት አያድንም”፣ “ጌታን በግልህ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-03-13 07:47:262023-03-13 07:47:26“በሃይማኖት ጽኑ” (፩.ቆሮ. ፲፮፡፲፫)
ፈተና ክፍል ሁለት መጋቤ ምሥጢር ቀሲስ ስንታየሁ አባተ (አውስትራልያ) ፈተና ለምን? ፈተና ከዬትም አቅጣጫና አካባቢ ወይም ምክንያት ይምጣ በውስጡ ግን ዓላማ ይኖረዋል። ትልቁ ነገር የፈተናው መምጣት ሳይሆን ለፈተናው ዓላማ ዝግጁና ብቁ ኾኖ መገኘቱ ላይ ነው። ፈተና የኃጢአታችን ውጤት ሊኾን ይችላል:: ምክንያቱም ሰው የዘራውን ያጭዳልና። […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-03-13 06:19:162023-03-13 06:21:23ፈተና
“የእግዚአብሔር ቀን እንደ ሌባ ድንገት ትመጣለች” (፪ጴጥ ፫፡፲)
መ/ር ቢትወደድ ወርቁ በቤተ ክርስቲያን የሚከበሩ በዓላት በሙሉ ኃላፍያትን የሚያስታውሱና እነርሱንም በማሰብና በማክበር በረከት የሚገኝባቸው ሲሆኑ የደብረ ዘይት በዓል ግን ገና ያልተፈጸመውና ወደፊት ሊፈጸም ያለው ምጽአተ ክርስቶስ የሚታሰብበት በዓል ነው፡፡ ምጽአተ ክርስቶስ ማስተዋል የተሰጣቸው የሰው ልጆች የመጨረሻውን ፍርድ ከእግዚአብሔር ዘንድ የሚቀበሉበት፣ ሰማይና ምድር የሚያልፉበት፣ መንግሥተ ሰማያት የምትገለጥበት ነው፡፡ ፃድቃን “እናንተ የአባቴ ቡሩካን ዓለም ሳይፈጠር የተዘጋጀላችሁን […]
“በሃይማኖት ጽኑ” (፩.ቆሮ. ፲፮፡፲፫)
መ/ር ቢትወደድ ወርቁ “ሃይማኖት” የሚለው ቃል ሃይመነ፣ አሳመነ ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም፦ ማመን መታመን፣ አመኔታ ማለት ነው። ይኸውም ቅድመ ዓለም ከሁሉ በፊት የነበረ ፍጥረታትን የፈጠረ፤ ዓለምን ፈጥሮ የሚገዛ፤ ዓለምንም አሳልፎ የሚኖር፤ ለእርሱ ግን አስገኝ አሳላፊ የሌለው፤ በአንድነት በሦስትነት ያለ ሁሉን ቻይ አምላክ እንዳለ ማመን ነው። (ሮሜ ፲፥፱) አንዳንድ ሰዎች “ሃይማኖት አያድንም”፣ “ጌታን በግልህ […]
ፈተና
ክፍል ሁለት መጋቤ ምሥጢር ቀሲስ ስንታየሁ አባተ (አውስትራልያ) ፈተና ለምን? ፈተና ከዬትም አቅጣጫና አካባቢ ወይም ምክንያት ይምጣ በውስጡ ግን ዓላማ ይኖረዋል። ትልቁ ነገር የፈተናው መምጣት ሳይሆን ለፈተናው ዓላማ ዝግጁና ብቁ ኾኖ መገኘቱ ላይ ነው። ፈተና የኃጢአታችን ውጤት ሊኾን ይችላል:: ምክንያቱም ሰው የዘራውን ያጭዳልና። […]