• እንኳን በደኅና መጡ !

ማኅበረ ቅዱሳን በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጠ።

ሰንበት ት/ቤቶች፣ ማኅበራት፣ ካህናትና ምእመናን ለቤተ ክርስቲያን ዘብ እንዲቆሙም ጠይቋል። ማኅበሩ በዚህ “አሳዛኝ ድርጊት” የተሳተፉ ሊቃነ ጳጳሳትንም “የቆረጣችሁትን ቀኖናዊ አንድነት ቀጥላችሁ እንድትመለሱ እንማጸናችኋለን” ሲል በመግለጫው ጠቅሷል። የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል።

ወነአምን በአሐቲ ጥምቀት (ጸሎተ ሃይማኖት )

                                                                 በመ/ር ተመስገን ዘገዬ ጥምቀት በጽርዕ ቋንቋ “ኤጲፋኒ “ በግእዙ “አስተርእዮ ” በአማርኛው “መገለጥ ” የሚል ትርጉም የያዘ ቃል ነው ፡፡ቤተ ክርስቲያናችን ከበዓለ ልደቱ […]

                የደወሉ ምሥጢር

  መ/ር ለይኩን አዳሙ(ባሕር ዳር)   ደወል ማለት ምን ማለት ነው ? ቢሉ ‹‹ጠቅዐ›› መታ፣ደወለ አቃ ጨለ፣አነቃቃ፣አነሳሳ፣ አሳሰበ ከሚለው የግእዝ ግስ የተወሰደ ሲኾን ትርጉሙም መጥቅዕ፣ መረዋ፣ቃጭል ማለት ነው፡(ኆኅተ ሰማይ በቀሲስ ያሬድ ገ/መድኀን) ደወል ከብር፣ከነሐስ፣ከብረት እና ከመሳሰሉ ድምፅ ሰጪ ከኾኑ ነገሮች በመጠኑ አነስተኛ፣መካከለኛ፣በጣም ግዙፍ ኾኖ ይዘጋጅና ከፍ ካለ ቦታ ላይ ወይም ዛፍ ላይ ይንጠለጠልና ከውስጥ የምትገኘውን […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን