“ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በደረሰባት የውስጥ ፈተና ሀዘኗ ከባድ ነው።” ብፁዕ አቡነ አብርሃም ብፁዕ አቡነ አብርሃም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ይህን የገለጹት ከቀኖና ቤተ ክርስቲያን ውጪ የተፈጸመውን “የጳጳስ ሹመት” አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ ነው። ብፁዕነታቸው እንደገለጹት በፈተና የሚያጸናው ሁል ጊዜ ፈተናዎችን እያሳለፈ ለዘመናት ሲጠብቃት የነበረ እግዚአብሔር ዛሬም ጥበቃውና መግቦቱ እንደማይለያት ሙሉ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-01-23 14:29:082023-01-23 14:29:14“ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በደረሰባት የውስጥ ፈተና ሀዘኗ ከባድ ነው።” ብፁዕ አቡነ አብርሃም
የምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ሕገ ወጡን ተሿሚ አገደ@የምስራቅ ሐረርጌ ሐገረ ስብከት ጽ/ቤት Eastern Hararge Diocese secretary office Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-01-23 14:24:132023-01-23 14:24:13የምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ሕገ ወጡን ተሿሚ አገደ
ከቀኖና ቤተ ክርስቲያን ውጪ በተፈጸመው “የጳጳስ ሹመት” ከታች የተዘረዘሩት አህጉረ ስብከት ላይ የስም ዝርዝራቸው የሚገኙትን የአህጉረ ስብከቱ መንበረ ጵጵስ እና ከቅዱስ ሲኖዶስ ፈቃድና እውቅና ውጭ ወረራ እንዲፈጸምበት ስምሪት የተሰጠ በመሆኑ በየአካባቢው የምትገኙ ካህናትና ምእመናን መንበረ ጵጵስና አህጉረ ስብከቱን እንድትጠብቁ ጥሪ ቀርቧል፡፡1.”አባ” ገ/ማርያም ነጋሳ – ምዕራብ ወለጋ ሀገረ ስብከት 2.”አባ” ተ/ሃይማኖት ወልዱ – ድሬዳዋ ሀገረ ስብከት 3.”አባ” ገብርኤል ወ/ዮሐንስ – ጉራጌ ሶዶ ሀገረ ስብከት 4.”አባ” ገ/እግዚአብሔር ታደለ – ምዕራብ አርሲ ሀገረ ስብከት 5.”አባ” ሚካኤል ገ/ማርያም – ከምባታ ሀገረ ስብከት 6.”አባ” ኃይሉ እንዳለ – ምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት 7.”አባ” ተ/ማርያም ስሜ – ጉጂ ሊበን ሀገረ ስብከት 8.”አባ” […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-01-23 14:19:462023-01-23 14:19:57ከቀኖና ቤተ ክርስቲያን ውጪ በተፈጸመው “የጳጳስ ሹመት” ከታች የተዘረዘሩት አህጉረ ስብከት ላይ የስም ዝርዝራቸው የሚገኙትን የአህጉረ ስብከቱ መንበረ ጵጵስ እና ከቅዱስ ሲኖዶስ ፈቃድና እውቅና ውጭ ወረራ እንዲፈጸምበት ስምሪት የተሰጠ በመሆኑ በየአካባቢው የምትገኙ ካህናትና ምእመናን መንበረ ጵጵስና አህጉረ ስብከቱን እንድትጠብቁ ጥሪ ቀርቧል፡፡
“ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በደረሰባት የውስጥ ፈተና ሀዘኗ ከባድ ነው።” ብፁዕ አቡነ አብርሃም
ብፁዕ አቡነ አብርሃም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ይህን የገለጹት ከቀኖና ቤተ ክርስቲያን ውጪ የተፈጸመውን “የጳጳስ ሹመት” አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ ነው። ብፁዕነታቸው እንደገለጹት በፈተና የሚያጸናው ሁል ጊዜ ፈተናዎችን እያሳለፈ ለዘመናት ሲጠብቃት የነበረ እግዚአብሔር ዛሬም ጥበቃውና መግቦቱ እንደማይለያት ሙሉ […]
የምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ሕገ ወጡን ተሿሚ አገደ
@የምስራቅ ሐረርጌ ሐገረ ስብከት ጽ/ቤት Eastern Hararge Diocese secretary office
ከቀኖና ቤተ ክርስቲያን ውጪ በተፈጸመው “የጳጳስ ሹመት” ከታች የተዘረዘሩት አህጉረ ስብከት ላይ የስም ዝርዝራቸው የሚገኙትን የአህጉረ ስብከቱ መንበረ ጵጵስ እና ከቅዱስ ሲኖዶስ ፈቃድና እውቅና ውጭ ወረራ እንዲፈጸምበት ስምሪት የተሰጠ በመሆኑ በየአካባቢው የምትገኙ ካህናትና ምእመናን መንበረ ጵጵስና አህጉረ ስብከቱን እንድትጠብቁ ጥሪ ቀርቧል፡፡
1.”አባ” ገ/ማርያም ነጋሳ – ምዕራብ ወለጋ ሀገረ ስብከት 2.”አባ” ተ/ሃይማኖት ወልዱ – ድሬዳዋ ሀገረ ስብከት 3.”አባ” ገብርኤል ወ/ዮሐንስ – ጉራጌ ሶዶ ሀገረ ስብከት 4.”አባ” ገ/እግዚአብሔር ታደለ – ምዕራብ አርሲ ሀገረ ስብከት 5.”አባ” ሚካኤል ገ/ማርያም – ከምባታ ሀገረ ስብከት 6.”አባ” ኃይሉ እንዳለ – ምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት 7.”አባ” ተ/ማርያም ስሜ – ጉጂ ሊበን ሀገረ ስብከት 8.”አባ” […]