• እንኳን በደኅና መጡ !

እንደ ኦርቶዶክ ተዋሕዶ ሃይማኖት አማኝነት ስንኖር…

    ካለፈው የቀጠለ…   ዲ/ን ታደለ ፈንታው (ዶ/ር)   በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት በክርስትና ሕይወታችን እንድንኖር፣እንድንለማመድ፣ገንዘብም እንድናደርግ  የተፈለገው ሕይወት ውስብስብ፣ አስቸጋሪ፣ እንግዳ፣ ምናባዊ እና የማይደረስበት ሕይወትን አይደለም፡፡ ቅዱስ ጴጥሮስን፣ጳውሎስን፣ዮሐንስን፣ ባስልዮስን፣ጎርጎርዮስን፣ ቄርሎስን ወይም በዘመን የከበሩ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ምስክርነት ያላቸውን ቅዱሳን አበውን እማትን አንዱን ወይም አንዷን መስተካከል፣ ማከል ሳይሆን መምሰል፣ የኑሮ ዱካቸውን፣ የሕይወት ዘይቤአቸውን በመከራ የተቀበሉትን […]

” ቤተ ክርስቲያን በዘርና በቋንቋ አትከፈልም ” ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ሊቀጳጳስ

የብዙ ቋንቋ ተናጋሪ መሆን እድለኝነት ነው። ያለምንም. ድካም በተፈጥሮ ሂደት ካገኘነው የእናት ቋንቋችን በተጨማሪ በራስ ፍላጎትና ጥረት ተናጋሪ የሆንባቸው ቋንቋዎች የእኛን ፍላጎት ሐሳብና ጥረት የማሳየት እድል አላቸው። ጌታችንም ቅዱሳን ሐዋርያትን ዛሬም ለምንገኘው መምህራነ ወንጌል በቅዱሳን ሐዋርያት አንጻር “ወደ ዓለም ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ”(ማር ፲፮÷፲፭) በማለት እንዳዘዘን የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ተቀዳሚ ዓላማዋ ወንጌልን ለፍጥረት ሁሉ […]

   በእንተ ሢመተ ኤጲስ ቆጰሳት

   በመ/ር  እንዳልካቸው ንዋይ ክህነት “ተክህነ” ከሚለው የግዕዝ ግሥ የወጣ ቃል ሲሆን ትርጓሜውም አገለገለ ተሾመ መንፈሳዊ ሥልጣን ተቀበለ ማለት ነው፡፡በአጠቃላይ ዘይቤያዊ ትርጉሙ አገልግሎት ማለት ሲሆን በምሥጢር ለሹመት መመረጥን ያመለክታል፡፡ ካህን ማለትም በቁሙ ሲተረጎም ቄስ ጳጳስ የእግዚአብሔር አገልጋይ የሕዝብ መሪ አስተማሪ መንፈሳዊ አባት ማለት ነው፡፡ ክህነት እግዚአብሔር ለሰው ከሰጠው ሀብት አንዱና ዋናው ነው፡፡ ክህነት ከእግዚአብሔር የሚገኝ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን