የወላይታ ሀገረ ስብከትየወላይታ ሀገረ ስብከት በወሊሶ በተከናወነው ሕገ ወጥ ሹመት ላይ የተሳተፉትንና የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርስቲ ለሀገረ ስብከቱ በሰጠው ኮታ መሠረት በዩኒቨርስቲው እየተማሩ ይገኙ የነበሩትን ‘አባ’ አብርሃም ገብረ መስቀል የተባሉት ግለሰብ ከአገልግሎት አግዷል Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-01-24 11:52:012023-01-24 11:52:25የወላይታ ሀገረ ስብከት
የሲዳማ_ክልል_ሀገረ_ስብከት_የአቋም_መግለጫ_አወጣየሲዳማ ሀገረ ስብከት በዛሬው ዕለት የሀገረ ስብከቱ የሥራ ኃላፊዎች፣ የወረዳ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጆች፣ የገዳማትና የአድባራት አስተዳዳሪዎች በተገኙበት ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ ከቤተክርስቲያን እውቅና ውጭ በተደረገው ህገ ወጥ ሹመት ዙሪያ ውይይት አድርጎ የአቋም መግለጫ አውጥቷል። Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-01-23 14:56:392023-01-23 14:58:44የሲዳማ_ክልል_ሀገረ_ስብከት_የአቋም_መግለጫ_አወጣ
የምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ሕገ ወጡን ተሿሚና አባ ጳውሎስ ከበደን ከሥራና ከደመወዝ አገደ።Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-01-23 14:50:352023-01-23 14:50:35የምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ሕገ ወጡን ተሿሚና አባ ጳውሎስ ከበደን ከሥራና ከደመወዝ አገደ።
የወላይታ ሀገረ ስብከት
የወላይታ ሀገረ ስብከት በወሊሶ በተከናወነው ሕገ ወጥ ሹመት ላይ የተሳተፉትንና የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርስቲ ለሀገረ ስብከቱ በሰጠው ኮታ መሠረት በዩኒቨርስቲው እየተማሩ ይገኙ የነበሩትን ‘አባ’ አብርሃም ገብረ መስቀል የተባሉት ግለሰብ ከአገልግሎት አግዷል
የሲዳማ_ክልል_ሀገረ_ስብከት_የአቋም_መግለጫ_አወጣ
የሲዳማ ሀገረ ስብከት በዛሬው ዕለት የሀገረ ስብከቱ የሥራ ኃላፊዎች፣ የወረዳ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጆች፣ የገዳማትና የአድባራት አስተዳዳሪዎች በተገኙበት ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ ከቤተክርስቲያን እውቅና ውጭ በተደረገው ህገ ወጥ ሹመት ዙሪያ ውይይት አድርጎ የአቋም መግለጫ አውጥቷል።
የምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ሕገ ወጡን ተሿሚና አባ ጳውሎስ ከበደን ከሥራና ከደመወዝ አገደ።