• እንኳን በደኅና መጡ !

የወላይታ ሀገረ ስብከት

የወላይታ ሀገረ ስብከት በወሊሶ በተከናወነው ሕገ ወጥ ሹመት ላይ የተሳተፉትንና የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርስቲ ለሀገረ ስብከቱ በሰጠው ኮታ መሠረት በዩኒቨርስቲው እየተማሩ ይገኙ የነበሩትን ‘አባ’ አብርሃም ገብረ መስቀል የተባሉት ግለሰብ ከአገልግሎት አግዷል  

የሲዳማ_ክልል_ሀገረ_ስብከት_የአቋም_መግለጫ_አወጣ

የሲዳማ ሀገረ ስብከት በዛሬው ዕለት የሀገረ ስብከቱ የሥራ ኃላፊዎች፣ የወረዳ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጆች፣ የገዳማትና የአድባራት አስተዳዳሪዎች በተገኙበት ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ ከቤተክርስቲያን እውቅና ውጭ በተደረገው ህገ ወጥ ሹመት ዙሪያ ውይይት አድርጎ የአቋም መግለጫ አውጥቷል።

የምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ሕገ ወጡን ተሿሚና አባ ጳውሎስ ከበደን ከሥራና ከደመወዝ አገደ።

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን