• እንኳን በደኅና መጡ !

የሚዛን ቴፒ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ ቢሮ መታሸጉ ተገለጸ።

በነ ‘አባ’ ሳዊሮስ ሕገ ወጥ ሹመት ኤጲስ ቆጶስ ሆነው የተሾሙት የሚዛን ቴፒ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ አባ ሚካኤል ገብረ ማርያም ቢሮ መታሸጉ ተገልጿል። በትናንትናው ዕለት የሿሚዎቹን ጳጳሳት ማረፊያ ቤትን ጨምሮ የተሿሚዎች ቢሮዎች እየታሸጉ መሆኑን መግለጻችን ይታወሳል። @Mahibere Kidusan – ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማዕከል

የሰሜን አሜሪካ ካህናት ማኅበር መግለጫ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሰሜን አሜሪካ ካህናት ማኅበር መግለጫ

ከርእሰ አድባራት ዱባይ ሻርጃ አጅማን ቅድስት ማርያም ወቅዱስ ያሬድ ቤተ ክርስቲያን ሰበካ ጉባኤ ጽ/ቤት የተሰጠ ወቅታዊ ማሳሰቢያ።

ከርእሰ አድባራት ዱባይ ሻርጃ አጅማን ቅድስት ማርያም ወቅዱስ ያሬድ ቤተ ክርስቲያን ሰበካ ጉባኤ ጽ/ቤት የተሰጠ ወቅታዊ ማሳሰቢያ።

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን