• እንኳን በደኅና መጡ !

የእግዚአብሔር ፈቃድ

ክፍል አንድ በመ/ር ተርቢኖስ ቶሎሳ የሰው ልጅ በአንድ ጸጋ ብቻ አይወሰንም። አንድ ጸጋ ብቻውን የእግዚአብሔርን ሰጭነት የሰውን ልጅ ተቀባይነት ቢገልጥ እንጂ ወደ መንግሥተ ሰማያት ለሚደረገው ጉዞ ዋና አይሆንም። ይህን ለማየት በብሉይ ኪዳን ዘመን እስራኤላውያን ወደ ተስፋይቱ ምድር ያደረጉትን ጉዞ በቀላሉ መመልከት በቂ ነው። እግዚአብሔር አምላካችን “ባርነት ይብቃ” ብሎ ሙሴን በመሪነት ወደ ግብፅ ላከ።  ሙሴም ብቻውን […]

ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል

ሚካኤል የሚለው ስም አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ መጽሐፈ ሰዋስው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ በተሰኘው መዝገበ ቃላት መጽሐፋቸው ሲገልጹ ቃሉ የዕብራይስጥ ሲሆን፤ ሚ ማለት “መኑ” ፥ ካ ማለት “ከመ” ማለት ሲሆን፥ ኤል ማለት ደግሞ “አምላክ” ማለት ነው። በዚህም መሠረት ቅዱስ ሚካኤል የስሙ ትርጓሜ “መኑ ከመ አምላክ፥ ማን እንደ እግዚአብሔር” ማለት ነው። በሥነ ፍጥረት ትምህርት እግዚአብሔር ሳጥናኤልን […]

“ማኅበረ ቅዱሳን በግቢ ጉባኤያት አርአያ የሚሆን ትውልድን በመቅረጽ የድርሻውን እየተወጣ ይገኛል”

አቶ አበበ በዳዳ  (በማኅበረ ቅዱሳን የግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ማስተባበሪያ ኃላፊ) ክፍል ሁለት በእንዳለ ደምስስ የማኅበረ ቅዱሳን ግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ማስተባበሪያ ድረ ገጽ አዘጋጅ ከአቶ አበበ በዳዳ የማስተባበሪያው ኃላፊ ጋር ያደረገውን ክፍል አንድ ቆይታ ማቅረባችን ይታወሳል፡፡ በነበራቸው ቆይታም የግቢ ጉባኤት አገልግሎት ማስተባበሪያ ዋና ዋና ተግባራት፣ ከማስተባበሪያ ጽ/ቤቶች ከማእከላት እና ከግቢጉባኤያት ጋር በቅንጅት የሚከናወኑ ተግባራት፣ እንዲሁም የሚያጋጥሙ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን