• እንኳን በደኅና መጡ !

“በጽዮን መለከትን ንፉ፤ ጾምንም ቀድሱ፤ ጉባኤውንም ዐውጁ” (ኢዩ.  ፪ ÷፲፭)

ክፍል አንድ በኃይለ ኢየሱስ ዘጼዴንያ ጾም የሥጋን ምኞት እስከ መሻቱ ቆርጦ የሚጥል፣ ለመንፈስ ልዕልና የሚያበቃውን መሣሪያ የሚያስታጥቅ ነው፡፡ ክርስቲያን ይህን መሰል መንፈሳዊ የጦር ዕቃ እንዳይለየው አጥብቆ ይለምናል፡፡ የጦር ልምድ እንደሌለው ወታደር ጠላቱን የሚቋቋምበት የጦር ትጥቅ ሳይዝ አውላላ ሜዳ ላይ ባዶውን አይቆምም፡፡ መንፈሳዊ ውጊያን በሥጋዊ ጥበብ ማሸነፍ ስለማንችል ነው አበው አጽዋማትን በአስተምህሮአቸውና በሕይወታቸው የሰበኩልን፡፡ አጽዋማት ሲደርሱ […]

ወደ መንግሥተ እግዚአብሔር የሚያስገባ ቁልፍ

በመ/ር ተመስገን ዘገዬ እግዚአብሔር ሰውን ሕያው ሁኖ እንዲኖር በአርአያውና በአምሳሉ ፈጥሮታል፡፡ ይህ ማለት ግን ሰው:- ኃጢአት የማይሠራ፣ ሞትም የማይስማማው፣ ባሕርይው ድካም የሌለበት እንደሆነ መናገር አይደለም፡፡ እግዚአብሔር ሰውን አእምሮ ሰጥቶ እንደ መላእክት ሕያው ሆኖ እንዲኖር ከፈጠረውና የጸጋ አምላክነትን ደርቦ ከአከበረው ኃጢአት ላለመሥራትና ትእዛዘ እግዚአብሔርን ባለመተላለፍ መጽናት ነበረበት፡፡ ነገር ግን አዳም ሕግን ተላለፈ፣ ቅጣትንም አስተናገደ፡፡ በዐዋቂ አእምሮው […]

የእግዚአብሔር ፈቃድ

ክፍል ሁለት በመ/ር ተርቢኖስ ቶሎሳ ሰው ወደ ክርስትናው ዓለም ሲገባ የራሱን ፈቃድ ያወርድና የጌታውን ፈቃድ ተሸክሞ ወደ ቀራንዮ ሲጓዝ ይኖራል።  እንደ ሰውኛ የግል ስሜትና የግል ፈቃድ ቀራንዮ አያደርስም። መድኅነ ዓለም ክርስቶስ ያን ወጣት “ወደ ሕይወት መግባት ብትወድ ትእዛዛትን ጠብቅ … ያለህን ሸጠህ ለድሆች ስጥ” ማለቱ ለምን ይመስላችኋል? ሰው በእግዚአብሔር ፈቃድ እንጂ በሰውነቱ ፈቃድ መንግሥቱን እንደማይወርስ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን