እሰይ እሰይ እሰይበትዕግሥት ባሳዝነው በድቅድቁ ሌሊት፣ በዕንባ ጸሎት ተጠምጄ፣ በአታላዩ ምላሶቹ ፤ በጠላቴ ተከድቼ። ነጋ ጠባ ማዳንህን ስጠባበቅ፣ የመምጣትህን ዜና መውረጃህን ስናፍቅ። ተወለድክልኝ የኔ ጌታ ፣ ሞቴን አንተ ልትሞት፣ መጣህልኝ የኔ ተስፋ ፣ ልታድነኝ ከዳግም ሞት፣ ወረድክልኝ የኔ አለኝታ። ልትፈታኝ ከባርነት፣ የአብርሃም ደግነት፣ ላያነጣኝ ከኃጢአቴ፣ የሙሴ የዋህነት፤ ላያስፈታኝ ከእሥራቴ፣ የዳዊት ንግሥና ፤ ላይጠብቀኝ ከጠላቴ፣ የሰለሞን ጥበብ፤ ላያጥናናኝ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/5-1.jpg 947 526 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-01-06 10:03:442024-01-06 10:03:44እሰይ እሰይ እሰይ
“እነሆ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኅን ተወልዶላችኋል” (ሉቃ. ፪፥፲፩)አንኳን ለጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ! በእንዳለ ደምስስ አውግስጦስ ቄሳር የሮም ገዥ፣ ሄሮድስ የይሁዳ ንጉሥ፣ በነበሩበት ወቅት በሀገረ እስራኤል በቤተ ልሔም የሰውን ልጅ ሕይወት ወደ ድኅነት ያሸጋገረ ታላቅ ነገር ተከሰተ፡፡ ይህንንም ክስተት ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ እንዲህ ይገልጸዋል፡፡ “እነሆ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኅን ተወልዶላችኋል፤ ይኸውም ቡሩክ ጌታ ክርስቶስ ነው፡፡ ለእናንተም ምልክቱ እንዲህ ነው፡- […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/3.jpg 208 243 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-01-06 08:36:032024-01-06 08:37:55“እነሆ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኅን ተወልዶላችኋል” (ሉቃ. ፪፥፲፩)
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ በዓለ ልደትን አስመልክቶ ለመንፈስ ቅዱስ ልጆቻቸው ያስተላለፉት መልእክትበስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፣ ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፣ የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፣ በሕመም ምክንያት በየፀበሉና በየሆስፒታሉ ያላችሁ፤ እንዲሁም የሕግ ታራሚዎች ሆናችሁ በየማረሚያ ቤቱ የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት ሁሉ፡- በፍጹም ፍቅሩ እኛን ወደ ሰላም ለማምጣት በእኛ ሰውነት በዚህ ዓለም የተወለደው ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-01-05 08:16:192024-01-05 08:16:19ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ በዓለ ልደትን አስመልክቶ ለመንፈስ ቅዱስ ልጆቻቸው ያስተላለፉት መልእክት
እሰይ እሰይ እሰይ
በትዕግሥት ባሳዝነው በድቅድቁ ሌሊት፣ በዕንባ ጸሎት ተጠምጄ፣ በአታላዩ ምላሶቹ ፤ በጠላቴ ተከድቼ። ነጋ ጠባ ማዳንህን ስጠባበቅ፣ የመምጣትህን ዜና መውረጃህን ስናፍቅ። ተወለድክልኝ የኔ ጌታ ፣ ሞቴን አንተ ልትሞት፣ መጣህልኝ የኔ ተስፋ ፣ ልታድነኝ ከዳግም ሞት፣ ወረድክልኝ የኔ አለኝታ። ልትፈታኝ ከባርነት፣ የአብርሃም ደግነት፣ ላያነጣኝ ከኃጢአቴ፣ የሙሴ የዋህነት፤ ላያስፈታኝ ከእሥራቴ፣ የዳዊት ንግሥና ፤ ላይጠብቀኝ ከጠላቴ፣ የሰለሞን ጥበብ፤ ላያጥናናኝ […]
“እነሆ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኅን ተወልዶላችኋል” (ሉቃ. ፪፥፲፩)
አንኳን ለጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ! በእንዳለ ደምስስ አውግስጦስ ቄሳር የሮም ገዥ፣ ሄሮድስ የይሁዳ ንጉሥ፣ በነበሩበት ወቅት በሀገረ እስራኤል በቤተ ልሔም የሰውን ልጅ ሕይወት ወደ ድኅነት ያሸጋገረ ታላቅ ነገር ተከሰተ፡፡ ይህንንም ክስተት ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ እንዲህ ይገልጸዋል፡፡ “እነሆ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኅን ተወልዶላችኋል፤ ይኸውም ቡሩክ ጌታ ክርስቶስ ነው፡፡ ለእናንተም ምልክቱ እንዲህ ነው፡- […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ በዓለ ልደትን አስመልክቶ ለመንፈስ ቅዱስ ልጆቻቸው ያስተላለፉት መልእክት
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፣ ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፣ የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፣ በሕመም ምክንያት በየፀበሉና በየሆስፒታሉ ያላችሁ፤ እንዲሁም የሕግ ታራሚዎች ሆናችሁ በየማረሚያ ቤቱ የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት ሁሉ፡- በፍጹም ፍቅሩ እኛን ወደ ሰላም ለማምጣት በእኛ ሰውነት በዚህ ዓለም የተወለደው ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ […]