“ግቢ ጉባኤ ቤተ ክርስቲያን በወጣትነት ዘመናቸው ልጆቿን አቅፋ የያዘችበት ትልቁ ተቋም ነው” (ዐወቀ አበብሽ ከጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ)ክፍል ሁለት በእንዳለ ደምስስ የተከበራችሁ የድረ ገጻችን ተከታታዮች በክፍል አንድ ዝግጅታችን በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ በ፳፻፲፮ ዓ.ም ካስመረቃቸው ተማሪዎች ፫.፱ አጠቃላይ ውጤት በማስመዝገብ የዋንጫና ሜዳልያ ተሸላሚ የሆነውን የዐወቀ አበብሽን ተሞክሮ ማቅረባችን ይታወሳል፡፡ ክፍል ሁለትን እንዲህ አዘጋጅተነዋል- መልካም ቆይታ፡፡ ካለህ ውጤት አንጻር የጊዜ አጠቃቀምህን ብታብራራልን? የጊዜ አጠቃቀምን በተመለከተ እንደ ተማሪው ሥነ ልቡና እና አስተሳሰብ የሚወሰን ነው፡፡ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/ቸአ-3.jpg 216 145 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-03-23 07:29:362024-03-23 07:30:09“ግቢ ጉባኤ ቤተ ክርስቲያን በወጣትነት ዘመናቸው ልጆቿን አቅፋ የያዘችበት ትልቁ ተቋም ነው” (ዐወቀ አበብሽ ከጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ)
“ግቢ ጉባኤ ቤተ ክርስቲያን በወጣትነት ዘመናቸው ልጆቿን አቅፋ የያዘችበት ትልቁ ተቋም ነው” (ዐወቀ አበብሽ ከጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ)ክፍል አንድ በእንዳለ ደምስስ ዐወቀ አበብሽ ይባላል፡፡ በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ በሜዲካል ላቦራቶሪ ትምህርት ዘርፍ ተከታትሎ ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ በ፳፻፲፮ ዓ.ም የዩኒቨርሲቲው ዋንጫና ሜዳልያ ተሸላሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ ከትውልድ ቀዬው ጎጃም ወደ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሲመደብ ፍርሃት ነበረው፤ ነገር ግን ጠንክሮ በመማር፣ በግቢ ጉባኤያት ከመሣተፍ አልፎ በአገልግሎትም ከሚፋጠኑ ወንድሞች አንዱ ሆኖ አሳልፏል፡፡ የተወለደው ምሥራቅ ጎጃም ጎንቻ ሰውነቴ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/ቸአ-2.jpg 216 145 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-03-22 14:09:152024-03-22 14:16:41“ግቢ ጉባኤ ቤተ ክርስቲያን በወጣትነት ዘመናቸው ልጆቿን አቅፋ የያዘችበት ትልቁ ተቋም ነው” (ዐወቀ አበብሽ ከጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ)
ቅድስትትዕግሥት ባሳዝነው ሰውነቴን ሳስብ በትዕቢት መዛሉን፣ ሰው ከንቱ፣ ሰው መና፤ ከአምላኩ ተጣልቶ፣ ከንቱነቴን አየሁ በስስት መድከሙን፣ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-03-18 09:55:342024-03-18 09:55:34ቅድስት
“ግቢ ጉባኤ ቤተ ክርስቲያን በወጣትነት ዘመናቸው ልጆቿን አቅፋ የያዘችበት ትልቁ ተቋም ነው” (ዐወቀ አበብሽ ከጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ)
ክፍል ሁለት በእንዳለ ደምስስ የተከበራችሁ የድረ ገጻችን ተከታታዮች በክፍል አንድ ዝግጅታችን በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ በ፳፻፲፮ ዓ.ም ካስመረቃቸው ተማሪዎች ፫.፱ አጠቃላይ ውጤት በማስመዝገብ የዋንጫና ሜዳልያ ተሸላሚ የሆነውን የዐወቀ አበብሽን ተሞክሮ ማቅረባችን ይታወሳል፡፡ ክፍል ሁለትን እንዲህ አዘጋጅተነዋል- መልካም ቆይታ፡፡ ካለህ ውጤት አንጻር የጊዜ አጠቃቀምህን ብታብራራልን? የጊዜ አጠቃቀምን በተመለከተ እንደ ተማሪው ሥነ ልቡና እና አስተሳሰብ የሚወሰን ነው፡፡ […]
“ግቢ ጉባኤ ቤተ ክርስቲያን በወጣትነት ዘመናቸው ልጆቿን አቅፋ የያዘችበት ትልቁ ተቋም ነው” (ዐወቀ አበብሽ ከጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ)
ክፍል አንድ በእንዳለ ደምስስ ዐወቀ አበብሽ ይባላል፡፡ በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ በሜዲካል ላቦራቶሪ ትምህርት ዘርፍ ተከታትሎ ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ በ፳፻፲፮ ዓ.ም የዩኒቨርሲቲው ዋንጫና ሜዳልያ ተሸላሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ ከትውልድ ቀዬው ጎጃም ወደ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሲመደብ ፍርሃት ነበረው፤ ነገር ግን ጠንክሮ በመማር፣ በግቢ ጉባኤያት ከመሣተፍ አልፎ በአገልግሎትም ከሚፋጠኑ ወንድሞች አንዱ ሆኖ አሳልፏል፡፡ የተወለደው ምሥራቅ ጎጃም ጎንቻ ሰውነቴ […]
ቅድስት
ትዕግሥት ባሳዝነው ሰውነቴን ሳስብ በትዕቢት መዛሉን፣ ሰው ከንቱ፣ ሰው መና፤ ከአምላኩ ተጣልቶ፣ ከንቱነቴን አየሁ በስስት መድከሙን፣ […]