ደብረ ዘይትበእንዳለ ደምስስ በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን አስተምህሮ የዐቢይ ጾም አምስተኛ ሳምንት ደብረ ዘይት ተብሎ ይጠራል፡፡ ደብረ ዘይት በኢየሩሳሌም የሚገኝና የወይራ ዛፍ በብዛት ያለበት ተራራ ነው። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቀን እያስተማረ፣ ድውያንን እየፈወሰ፣ የተራቡትን እየመገበ፣ ለሚሹት እየተገለጠ ውሎ ማታ ማታ ግን ወደ ደብረ ዘይት ተራራ እየወጣ ይጸልይ ነበር፡፡ “ከዚያም በኋላ ሕዝቡን አሰናብቶ ሊጸልይ ብቻውን ወደ ተራራ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-04-09 13:50:572024-04-09 13:50:57ደብረ ዘይት
“ልትድ ትወዳለህን?”በኢየሩሳሌም በበጎች በር አጠገብ አንዲት መጠመቂያ ነበረች፡፡ ይህች መጠመቂያም በእብራይስጥ ቤተ ሳይዳ ስትባል አምስት አርከኖች ነበሯት፡፡ በዚያም ዕውሮችና አንካሶች፣ ሰውነታቸው የሰለለ በርካታ ድውያን ተጠምቀው ይድኑ ዘንድ የእግዚአብሔር መልአክ ወደ ወንዙ ወርዶ ውኃውን እስኪያነዋውጠው ድረስ ይጠባበቁ ነበር፡፡ ውኃው በሚነዋወጥበት ጊዜም በመጀመሪያ ወርዶ የተጠመቀባት ካለበት ደዌ ሁሉ ይፈወስ ነበር፡፡ (ዮ.፭፥፩-፬) በዚህ ሥፍራ ለሠላሳ ስምንት ዓመታት ያህል ድኅነትን […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-04-03 06:44:192024-04-03 06:44:19“ልትድ ትወዳለህን?”
ምኵራብቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን የዐቢይ ጾም ሦስተኛ ሳምንትን ምኵራብ ብላ ትጠራዋለች። ምኵራብ ሰቀላ መሰል አዳራሽ፣ የአይሁድ የጸሎት ቤት ማለት ነው፡፡ በብሉይ ኪዳን ዘመን አይሁድ በኢየሩሳሌም ሥርዓተ አምልኮ የሚፈጽሙበት ቤተ መቅደስ ነበር፡፡ ናቡከደነፆር ኢየሩሳሌምን በመውረር ቤተ መቅደሳቸውን አፍርሶ ሕዝቡን ወደ ባቢሎን ካፈለሰ ጊዜ ጀምሮ አይሁድ በሚገኙባቸው ስፍራዎች ሁሉ ለጸሎት ምኵራብ መሥራት እንደ ጀመሩ የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላትይገልጻል፡፡ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-03-23 08:08:402024-03-23 08:08:40ምኵራብ
ደብረ ዘይት
በእንዳለ ደምስስ በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን አስተምህሮ የዐቢይ ጾም አምስተኛ ሳምንት ደብረ ዘይት ተብሎ ይጠራል፡፡ ደብረ ዘይት በኢየሩሳሌም የሚገኝና የወይራ ዛፍ በብዛት ያለበት ተራራ ነው። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቀን እያስተማረ፣ ድውያንን እየፈወሰ፣ የተራቡትን እየመገበ፣ ለሚሹት እየተገለጠ ውሎ ማታ ማታ ግን ወደ ደብረ ዘይት ተራራ እየወጣ ይጸልይ ነበር፡፡ “ከዚያም በኋላ ሕዝቡን አሰናብቶ ሊጸልይ ብቻውን ወደ ተራራ […]
“ልትድ ትወዳለህን?”
በኢየሩሳሌም በበጎች በር አጠገብ አንዲት መጠመቂያ ነበረች፡፡ ይህች መጠመቂያም በእብራይስጥ ቤተ ሳይዳ ስትባል አምስት አርከኖች ነበሯት፡፡ በዚያም ዕውሮችና አንካሶች፣ ሰውነታቸው የሰለለ በርካታ ድውያን ተጠምቀው ይድኑ ዘንድ የእግዚአብሔር መልአክ ወደ ወንዙ ወርዶ ውኃውን እስኪያነዋውጠው ድረስ ይጠባበቁ ነበር፡፡ ውኃው በሚነዋወጥበት ጊዜም በመጀመሪያ ወርዶ የተጠመቀባት ካለበት ደዌ ሁሉ ይፈወስ ነበር፡፡ (ዮ.፭፥፩-፬) በዚህ ሥፍራ ለሠላሳ ስምንት ዓመታት ያህል ድኅነትን […]
ምኵራብ
ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን የዐቢይ ጾም ሦስተኛ ሳምንትን ምኵራብ ብላ ትጠራዋለች። ምኵራብ ሰቀላ መሰል አዳራሽ፣ የአይሁድ የጸሎት ቤት ማለት ነው፡፡ በብሉይ ኪዳን ዘመን አይሁድ በኢየሩሳሌም ሥርዓተ አምልኮ የሚፈጽሙበት ቤተ መቅደስ ነበር፡፡ ናቡከደነፆር ኢየሩሳሌምን በመውረር ቤተ መቅደሳቸውን አፍርሶ ሕዝቡን ወደ ባቢሎን ካፈለሰ ጊዜ ጀምሮ አይሁድ በሚገኙባቸው ስፍራዎች ሁሉ ለጸሎት ምኵራብ መሥራት እንደ ጀመሩ የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላትይገልጻል፡፡ […]