ሆሳዕና በአርያምሆሣዕና ማለት መድኃኒት ወይም አቤቱ አሁን አድን ማለት ነው፡፡ በዐቢይ ጾም ስምንተኛ ሳምንት የሚከበር በዓል ሲሆን ከጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዘጠኙ ዓበይት በዓላት አንዱ ነው። ከስምንቱ የዐቢይ ጾም እሑዶች አንዱና የመጨረሻው ሳምንት ከትንሣኤ ቀድሞ የሚገኝ የሕማማት መግቢያ ዋዜማ ነው። “አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ እጅግ ደስ ይበልሽ፤ አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ እልል በዪ፤ እነሆ ንጉሥሽ ጻድቅና […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-04-29 07:14:192024-04-29 07:14:19ሆሳዕና በአርያም
ኒቆዲሞስቤተ ክርስቲያናችን ልጆቿ በምድራዊው ሐሳብ እና ውጣ ውረድ ተጠልፈን እንዳንወድቅ የዲያብሎስን ወጥመድ ሰባብረን ሰማያዊውን እያሰብን እንኖር ዘንድ ሰባት የዐዋጅ አጽዋማትን ሠርታለች፡፡ ከእነዚህ አጽዋማት አንዱና ዋነኛው ደግሞ የዐቢይ ጾም ነው፡፡ ዐቢይ ጾም የኀምሳ አምስት ቀን ጾም ሲሆን፣ በውስጡም ስምንት ሳምንታት አሉት፡፡ እነዚህ ስምንት ሳምንታት ሁሉም የየራሳቸው መጠሪያ ስም ሲኖራቸው ሰባተኛው ሳምንት ኒቆዲሞስ በመባል ይታወቃል፡፡ (ዮሐ. ፫፤፩) […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-04-22 11:46:442024-04-22 11:46:44ኒቆዲሞስ
“መኑ ውእቱ ገብር ኄር፤ ታማኝ አገልጋይ ማነው?” (ማቴ. ፳፬፥፵፭)በቅድስት ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ መሠረት የዐቢይ ጾም ስድስተኛው ሳምንት ገብር ኄር ይባላል፡፡ ሰያሜውንም የሰጠው ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ ነው፡፡ ከአምስቱ መጻሕፍቶቹ አንዱ በሆነው ጾመ ድጓ በተባለው መጽሐፍ የዐቢይ ጾም ሳምንታት ስያሜዎች ከነሥርዓተ ማኅሌቱ አዘጋጅቷል፡፡ በዚህም መሠረት በስድስተኛው የዐቢይ ጾም ሳምንት ከዋዜማው ቅዳሜ ጀምሮ በቅድስት ቤተ ክርስቲያን የሚዘመረው ዝማሬ፣ የሚሰበከው ስብከት፣ የሚሰጠው ትምህርት ገብር ኄር ወይም […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-04-13 08:40:242024-04-13 08:40:24“መኑ ውእቱ ገብር ኄር፤ ታማኝ አገልጋይ ማነው?” (ማቴ. ፳፬፥፵፭)
ሆሳዕና በአርያም
ሆሣዕና ማለት መድኃኒት ወይም አቤቱ አሁን አድን ማለት ነው፡፡ በዐቢይ ጾም ስምንተኛ ሳምንት የሚከበር በዓል ሲሆን ከጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዘጠኙ ዓበይት በዓላት አንዱ ነው። ከስምንቱ የዐቢይ ጾም እሑዶች አንዱና የመጨረሻው ሳምንት ከትንሣኤ ቀድሞ የሚገኝ የሕማማት መግቢያ ዋዜማ ነው። “አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ እጅግ ደስ ይበልሽ፤ አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ እልል በዪ፤ እነሆ ንጉሥሽ ጻድቅና […]
ኒቆዲሞስ
ቤተ ክርስቲያናችን ልጆቿ በምድራዊው ሐሳብ እና ውጣ ውረድ ተጠልፈን እንዳንወድቅ የዲያብሎስን ወጥመድ ሰባብረን ሰማያዊውን እያሰብን እንኖር ዘንድ ሰባት የዐዋጅ አጽዋማትን ሠርታለች፡፡ ከእነዚህ አጽዋማት አንዱና ዋነኛው ደግሞ የዐቢይ ጾም ነው፡፡ ዐቢይ ጾም የኀምሳ አምስት ቀን ጾም ሲሆን፣ በውስጡም ስምንት ሳምንታት አሉት፡፡ እነዚህ ስምንት ሳምንታት ሁሉም የየራሳቸው መጠሪያ ስም ሲኖራቸው ሰባተኛው ሳምንት ኒቆዲሞስ በመባል ይታወቃል፡፡ (ዮሐ. ፫፤፩) […]
“መኑ ውእቱ ገብር ኄር፤ ታማኝ አገልጋይ ማነው?” (ማቴ. ፳፬፥፵፭)
በቅድስት ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ መሠረት የዐቢይ ጾም ስድስተኛው ሳምንት ገብር ኄር ይባላል፡፡ ሰያሜውንም የሰጠው ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ ነው፡፡ ከአምስቱ መጻሕፍቶቹ አንዱ በሆነው ጾመ ድጓ በተባለው መጽሐፍ የዐቢይ ጾም ሳምንታት ስያሜዎች ከነሥርዓተ ማኅሌቱ አዘጋጅቷል፡፡ በዚህም መሠረት በስድስተኛው የዐቢይ ጾም ሳምንት ከዋዜማው ቅዳሜ ጀምሮ በቅድስት ቤተ ክርስቲያን የሚዘመረው ዝማሬ፣ የሚሰበከው ስብከት፣ የሚሰጠው ትምህርት ገብር ኄር ወይም […]