ሰሙነ ሕማማትክፍል ሦስት ፫. ዕለተ ረቡዕ በሰሙነ ሕማማት ዕለተ ረቡዕ የሚከተሉት ሦስት ነገሮች ተፈጽመዋል፡- የካህናት አለቆች፣ የሕዝብ ሽማግሌዎችና ጸሐፍት ፈሪሳውያን በጌታችን ላይ ተማክረዋል፤ ጌታችን በስምዖን ዘለምጽ ቤት ሳለ ማርያም እንተ ዕፍረት ስለ ኃጢአቷ ተጸጽታ ዕንባዋን እያፈሰሰች ውድ ሽቱ ቀብታዋለች፤ ከዳተኛው ይሁዳ ጌታችንን አሳልፎ ለመስጠት ከጸሐፍት ፈሪሳውያንና ከካህናት አለቆች ዘንድ ሠላሳ ብር ለመቀበል ተማክሯል (ተስማምቷል)፡፡ ሀ. ምክረ አይሁድ፡– […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-05-01 11:38:522024-05-01 11:40:39ሰሙነ ሕማማት
ሰሙነ ሕማማትክፍል ሁለት ፪. ዕለተ ሠሉስ ሀ. የጥያቄ ቀን፡– ከሰሙነ ሕማማት ዕለታት ውስጥ ዕለተ ሠሉስ የጥያቄ ቀን በመባል ይታወቃል፤ ምክንያቱም ሹመትን ወይም ሥልጣንን ለሰው ልጅ የሰጠ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰኞ ዕለት አንጽሖተ ቤተ መቅደስን ከፈጸመ በኋላ በዚህች ዕለት ወደ ቤተ መቅደስ ገብቶ ሲያስተምር የካህናት አለቆችና የሕዝቡ ሽማግሌዎች ወደ እርሱ መጥተው “በማን ሥልጣን ይህ ታደርጋለህ? ይህንስ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-04-30 09:31:582024-04-30 13:31:02ሰሙነ ሕማማት
ሰሙነ ሕማማትሰሙነ ሕማማት ከዐቢይ ጾም መጨረሻ ከሆሣዕና ጀምሮ እስከ ቀዳም ስዑር ባሉት ቀናት ውስጥ ያለው ሳምንት ነው፡፡ ሰሙነ ሕማማት እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ያለው ፍቅር የተገለጠበት፣ የመሥዋዕትነት ሥራ የተሠራበት፣ የሰው ልጆች ድኅነት የተፈጸመበት፣ መድኀኔዓለም በመስቀል ተሰቅሎ ለእኛ ቤዛ መኾኑ በስፋት የሚነገርበት ሳምንት በመሆኑ “ቅዱስ ሳምንት” ይባላል፡፡ እንዲሁም “የመጨረሻ ሳምንት” ተብሎ ይጠራል፡፡ ይኸውም ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ዓለም በመዋዕለ ሥጋዌው ለፈጸማቸው የቤዛነትና የአርአያነት […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-04-29 12:25:422024-04-29 12:34:01ሰሙነ ሕማማት
ሰሙነ ሕማማት
ክፍል ሦስት ፫. ዕለተ ረቡዕ በሰሙነ ሕማማት ዕለተ ረቡዕ የሚከተሉት ሦስት ነገሮች ተፈጽመዋል፡- የካህናት አለቆች፣ የሕዝብ ሽማግሌዎችና ጸሐፍት ፈሪሳውያን በጌታችን ላይ ተማክረዋል፤ ጌታችን በስምዖን ዘለምጽ ቤት ሳለ ማርያም እንተ ዕፍረት ስለ ኃጢአቷ ተጸጽታ ዕንባዋን እያፈሰሰች ውድ ሽቱ ቀብታዋለች፤ ከዳተኛው ይሁዳ ጌታችንን አሳልፎ ለመስጠት ከጸሐፍት ፈሪሳውያንና ከካህናት አለቆች ዘንድ ሠላሳ ብር ለመቀበል ተማክሯል (ተስማምቷል)፡፡ ሀ. ምክረ አይሁድ፡– […]
ሰሙነ ሕማማት
ክፍል ሁለት ፪. ዕለተ ሠሉስ ሀ. የጥያቄ ቀን፡– ከሰሙነ ሕማማት ዕለታት ውስጥ ዕለተ ሠሉስ የጥያቄ ቀን በመባል ይታወቃል፤ ምክንያቱም ሹመትን ወይም ሥልጣንን ለሰው ልጅ የሰጠ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰኞ ዕለት አንጽሖተ ቤተ መቅደስን ከፈጸመ በኋላ በዚህች ዕለት ወደ ቤተ መቅደስ ገብቶ ሲያስተምር የካህናት አለቆችና የሕዝቡ ሽማግሌዎች ወደ እርሱ መጥተው “በማን ሥልጣን ይህ ታደርጋለህ? ይህንስ […]
ሰሙነ ሕማማት
ሰሙነ ሕማማት ከዐቢይ ጾም መጨረሻ ከሆሣዕና ጀምሮ እስከ ቀዳም ስዑር ባሉት ቀናት ውስጥ ያለው ሳምንት ነው፡፡ ሰሙነ ሕማማት እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ያለው ፍቅር የተገለጠበት፣ የመሥዋዕትነት ሥራ የተሠራበት፣ የሰው ልጆች ድኅነት የተፈጸመበት፣ መድኀኔዓለም በመስቀል ተሰቅሎ ለእኛ ቤዛ መኾኑ በስፋት የሚነገርበት ሳምንት በመሆኑ “ቅዱስ ሳምንት” ይባላል፡፡ እንዲሁም “የመጨረሻ ሳምንት” ተብሎ ይጠራል፡፡ ይኸውም ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ዓለም በመዋዕለ ሥጋዌው ለፈጸማቸው የቤዛነትና የአርአያነት […]