• እንኳን በደኅና መጡ !

“እመን እንጂ ተጠራጣሪ አትሁን” (ዮሐ. ፳፥፳፮-፳፱)

ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሞቱ ሞትን ሽሮ በትንሣኤው ትንሣኤአችንን ካወጀልን በኋላ በሳምንቱ ሐዋርያት በዝግ ቤት ውስጥ ሆነው ሳሉ መግነዝ ፍቱልኝ መቃብር ክፈቱልኝ ሳይል እንደ ተነሣ እንዲሁ በር ክፍቱልኝ ሳይል በዝግ ቤት ውስጥ ሳሉ በመካከላቸው ተገኝቷል፡፡ ይህንንም ቀን ቅድስት ቤተ ክርስቲያችን “ዳግም ትንሣኤ” በማለት በድምቀት ታከብረዋለች፡፡ ዳግም ትንሣኤ የተባለበት ምክንያትም በአከባበር፥ በሥርዓት የመጀመሪያውን ትንሣኤ ስለሚመስል ነው፡፡ […]

ትንሣኤ ክርስቶስ በሊቃውንት

በመምህር ሳሙኤል ተስፋዬ የጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ የድኅነታችን ብሥራት በመኾኑ ለአምሳ ቀናት ያህል በቤተ ክርስቲያን በቅዳሴው፣ በማኅሌቱ፣ በወንጌሉ ወዘተ. ይዘከራል፡፡ በዚህ ሰሙን ‹‹ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን በዐቢይ ኃይል ወሥልጣን …›› እየተባለ ሞት መደምሰሱ፣ ነጻነት መመለሱ ያታወጃል፡፡ በየጊዜያቱና በየዘመናቱ የተነሡ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንም ስለ ክርስቶስ ትንሣኤ ከዚህ ቀጥሎ የተገለጠውን ትምህርትና ምስክርነት ሰጥተዋል፤ ‹‹ከሙታን ተለይቶ ተነሥቶ ሲኦልን ረግጦ፣ […]

ትንሣኤ ምንድን ነው?

ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን…….በዐቢይ ኃይል ወሥልጣን አሰሮ ለሰይጣን……..አግዓዞ ለአዳም ሰላም….….እምይእዜሰ ኮነ…….ፍሥሓ ወሰላም እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ ትንሣኤ፡– ትንሣኤ ተንሥአ ተነሣ ከሚለው የግእዝ ቃል የወጣ ሲሆን ትርጉሙ መነሣት ማለት ነው፡፡ ይኸውም የሰው ልጅ ሞቶ ሥጋው ፈርሶ በስብሶ እንደማይቀር እና በዳግም ምጽአት ጊዜ እንደሚነሣ የሚያመለክት ነው፡፡ የሰው ልጅ ከፈጣሪ የተሰጠውን ትእዛዝ ባለመጠበቁ ምክንያት የሞት ሞት ተፈርዶበት ነበረ፡፡ “እንዳትሞቱ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን