«የእግዚአብሔር መንግስት ከእናንተ ትወሰዳለች ፍሬዋንም ለሚያደርግ ህዝብ ትሰጣለች»
አራተኛ እሑድ
/ማቴ.21-46/
ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰውን ልጅ ለማዳን ወደዚህ ምድር በመጣ ጊዜ የተወለደው፣ ያዳገው፣ እየተመላለሰም የመንግስተ ሰማያትን መቅረብ ወንጌል /የምስራች/ ያስተማረው ለዚህ ዓላማ አስቀድሞ ባዘጋጀው ሕዝብ /በአይሁድ/ መካከል ነው፡፡
If you are not happy with the results below please do another search
አራተኛ እሑድ