New Search

If you are not happy with the results below please do another search

1 search result for:

1

«የእግዚአብሔር መንግስት ከእናንተ ትወሰዳለች ፍሬዋንም ለሚያደርግ ህዝብ ትሰጣለች»

አራተኛ እሑድ

 /ማቴ.21-46/

ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰውን ልጅ ለማዳን ወደዚህ ምድር በመጣ ጊዜ የተወለደው፣ ያዳገው፣ እየተመላለሰም የመንግስተ ሰማያትን መቅረብ ወንጌል /የምስራች/ ያስተማረው ለዚህ ዓላማ አስቀድሞ ባዘጋጀው ሕዝብ /በአይሁድ/ መካከል ነው፡፡