New Search

If you are not happy with the results below please do another search

1 search result for:

1

ከ7500 በላይ አልባሳት ተሰበሰበ

በፈትለወርቅ ደስታ
«ሁለት ልብሶች ያሉት…..» በሚል መሪ ቃል የተጀመረው የአልባሳት ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር የቀጠለ ሲሆን የመጀመሪያውን ቀን ጨምሮ እስከ እሁድ ጥር 29 ቀን 2003 ዓ.ም ድረስ ባሉት ቀናት ከ7500 በላይ አልባሳት፣ ከ10 በላይ ጣቃ የተለያዩ ብትን ጨርቆችና ለመነኮሳት የሚሆኑ አልባሳት እንደተሰበሰበ ታውቋል፡፡

በዚህ መርሐ ግብር አልባሳቱ ከአዲስ አበባ፣ ከአዲስ ዓለምና ከኳታር እንደተሰበሰቡ ለማወቅ ተችሏል፡፡ በአልባሳት መደገፍ ያልቻሉ በርካታ ምዕመናንም መርሐ ግብሩን በገንዘብ በመደገፍ ተሳትፎ እያደረጉ ነው፡፡