New Search

If you are not happy with the results below please do another search

1 search result for:

1

የማኅበረ ቅዱሳን 20ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል በደማቅ መርሐ ግብር መከበር ይጀምራል፡፡

ሚያዚያ 20/2004 ዓ.ም.

በእንዳለ ደጀኔ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን ዓለም አቀፋዊ ማኅበራዊና መንፈሳዊ አገልግሎት የጀመረበትን 20ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ማክበር ይጀምራል፡፡