New Search

If you are not happy with the results below please do another search

1 search result for:

1

የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠርና አጠቃቀሙ ክፍል 2

 መስከረም 22 ቀን 2005 ዓ.ም.

ዲ/ን ኃ/ኢየሱስ ቢያ

 

መጥቅዕ እና አበቅቴ ከየት መጣ ቢሉ

  1.  የፀሐይና የጨረቃ ቀን አቆጣጠር ልዩነት ነው፡፡ አንድ ዓመት በፀሐይ 365 ቀን ከ15 ኬክሮስ ሲሆን በጨረቃ 354 ቀን ከ22 ኬክሮስ ነው፡፡ ስለዚህ የሁለቱ ልዩነት 365 – 354 = ይህ ልዩነት አበቅጽ ተባለ፡፡

  2.  ሁለተኛው የቅዱስ ዲሜጥሮስ ሱባኤ ውጤት ነው፡፡ በዓላትና አጽዋማት የሚውሉበት ቀን በጥንተ ዕለቱ እንዲውል ለማድረግ ይመኝ ነበርና ከሌሊቱ 23 ሱባኤ ከቀኑ 7 ሱባኤ ገብቷል፡፡ ይህንን 23×7=161 ይሆናል፡፡ 161 ሲካፈል ለ30= 5 ይደርስና 11 ይተርፋል ይህን ቀሪ አበቅቴ አለው፡፡ 7 x7 = 49 ይሆናል፡፡ 49 ለ 30 ሲካፈል 1 ጊዜ ደርሶ 19 ይቀራል ይህን ቀሪ መጥቅህ አለው፡፡

– ዓመተ ዓለሙን

– ወንጌላዊውን

– ዕለቱን

– ወንበሩን

– አበቅቴውን

– መጥቁን

– መባጃ ሐመሩን

– አጽዋማትን

በዓላትን ለይቶ ለማወቅ ሒሳባዊ ሰሌቱ እንዲሚከተለው ነው፡፡