abune paulos

“የኢትዮጵያ መምህሯ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ነው፡፡”

ብፁዕ ወቅዱስ ዶ/ር አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ፣ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳ ዘአክሱም፣ ወእጨጌ ዘመንበረabune paulos ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ፕሬዚዳንት ለ ሐመር መጽሔት ዝግጅት ክፍል በ1991 ዓ.ም ስለ

  • ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ አገልግሎት
  • ንዋያተ ቅዱሳት አጠባበቅ
  • ዘመናዊ የቤተ ክርስቲያን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት
  • ገጠሪቱ ቤተክርስቲያ (አብነት ት/ቤቶችና ገዳማት )
  • ቤተክርስቲያን ለጥቁር አፍሪካውያን ለመድረስ ያላትን ዝግጁነትና አለማቅፋዊ አገልግሎት
  • የወጣቶች አገልግሎትና የሰንበት ት/ቤት መርሐግብር
  • የግል ሕይወታቸውና ሌሎች ጉዳዮች ላይ የሰጡትን ቃለ ምልልስ እንደሚከተለው አስተናግደነዋል። እዚህ በመጫን ያንብቡ