egeda 2006 2

የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት ለመልአከ መንክራት ግርማ ወንድሙ የማስተማርና የመፈወስ ፈቃድ እንዳልሰጠ አስታወቀ፡፡

 መጋቢት 11 ቀን 2006 ዓ.ም.

ከዚህ በፊት በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ፈቃድ እንደተሰጠ ተደርጎ ሐምሌ 25 ቀን 2005 ዓ.ም. በቁጥር ል/ጽ/484/420/2005 የተጻፈውን ደብዳቤ ጽ/ቤቱ የማያውቀውና እውነትነት የሌለው የማጭበርበር ሥራ መሆኑን ገልጾ ምእመናን ይህንን ተገንዝበው እንዲጠነቀቁ ገልጿል፡፡

ሕገወጡንና በድጋሚ የታገዱበትን ደብዳቤ ከዚህ በታች ይመልከቱ፡፡

 egeda 2006 2egeda 2006 1