Muyakard.jpg

የምህንድስና አገልግሎት ለቤተክርስቲያን ዕድገት

  ”የምህንድስና አገልግሎት ለቤተክርስቲያን ዕድገት”
 
በሚል መሪ ቃል መርሐ ግብር ተዘጋጅቷል፡፡ ታኅሳስ 17 ቀን 2003 ዓ.ም ከቀኑ 7፡30—11፡30 በማኅበረ ቅዱሳን ሕንጻ ላይ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ አዳራሽ፡፡

 

Muyakard.jpg
አዘጋጅ፡- በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ/በሰንበት ት/ቤቶች ማ/መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን በሙያ አገልግሎትና አቅም ማጎልበቻ ዋና ክፍል::