ሐምሌ 23 ቀን 2010 ዓ.ም የተካሄደው የቅዱስ ሲኖዶስ አስቸኳይ ምልዓተ ጉባኤ በአባቶች ላይ በተለያየ ወቅት ያስተላለፈውን ቃለ ውግዘቱን አንስቷል

ሐምሌ 23 ቀን 2010 ዓ.ም የተካሄደው የቅዱስ ሲኖዶስ አስቸኳይ ምልዓተ ጉባኤ በአባቶች ላይ በተለያየ ወቅት ያስተላለፈውን ቃለ ውግዘቱን አንስቷል፡፡ሙሉ ውሳኔው እንደሚከተለው ነው